በምስራቅ ወለጋ ዞን አስተማማኝና ቀጣይነት ያለው ሰላም እንዲረጋገጥ ቅንጅታዊ ስራዎች መጠናከር እንደሚገባቸው ተጠቆመ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ወለጋ ዞን አስተማማኝና ቀጣይነት ያለው ሰላም እንዲረጋገጥ ቅንጅታዊ ስራዎች ተጠናክረው እንደቀሚቀጥሉ ተገለፀ ።
በነቀምት ከተማ የዞን እና የወረዳ መስተዳድርና የፀጥታ አካላትን ጨምሮ ከምዕራብ ዕዝና ከፌደራል ፖሊስ የተውጣጡ አመራሮች…