የአማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች የ2013 ዓ.ም በጀት ዓመት ዕቅድ ትውውቅ ማካሄድ ጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች የ2013 ዓ.ም በጀት ዓመት የፖለቲካ፣ የልማትና መልካም አስተዳደር ስራዎች ዕቅድ ትውውቅ በባህርዳር ከተማ መካሄድ ጀምሯል።
በዕቅድ ትውውቅ መድረክ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ…