የከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮጀክት በድህነት ውስጥ ያሉ ዜጎችን ህይወት እየቀየረ ነው- አቶ ደመቀ መኮንን
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮጀክት በድህነት ውስጥ ያሉ ዜጎችን ህይወት በመቀየርና ወደ ዘላቂ ልማት እንዲሸጋገሩ በማድረግ በኩል ትልቅ ሚና እንደነበረው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ።
ሁለተኛው የከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮጀክት…