ባለስልጣኑ የአራራት ኮተቤ የአስፓልት መንገድን በተያዘው በጀት ዓመት ለማጠናቀቅ እንደሚሰራ ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ግንባታው ከሶስት ዓመት በፊት የተጀመረው የአራራት ኮተቤ የአስፓልት መንገድ በተያዘው በጀት ዓመት ተጠናቆ ለአገልግሎት እንደሚበቃ የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ።
መንገዱ በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት ይሆናል…