የሀገር ውስጥ ዜና በህግ ቁጥጥር ስር በዋሉ 4 ሺህ 183 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ ተመሰረተ Tibebu Kebede Sep 30, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር ተያይዞ በህግ ቁጥጥር ስር በዋሉ 4 ሺህ 183 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ መመስረቱን የኦሮሚያ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግና የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቁ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ሁሴን ዑስማን እና…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ እና ጀርመን የ100 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ Tibebu Kebede Sep 30, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ እና ጀርመን በዛሬው ዕለት የ100 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈራርመዋል። የድጋፍ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ እና በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ስቴፈን አወር ተፈራርመውታል። የተፈረመው ስምምነት…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ በፕሮፌሰር መስፍን ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ Tibebu Kebede Sep 30, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ። ፕሬዚዳንቷ በሀገራችን የፓለቲካ ምህዳር አንጋፋ ቦታ የነበራቸው ፣ ሃሳባቸውን ካለ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ብሪታንያ እና ካናዳ በቤላሩሱ ፕሬዚዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ላይ እገዳ ጣሉ Tibebu Kebede Sep 30, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታንያ እና ካናዳ በቤላሩሱ ፕሬዚዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ላይ እገዳ ጣሉ፡፡ ሃገራቱ በፕሬዚዳንቱ ላይ በሃገሪቱ ከተካሄደው ምርጫ እና እሱን ተከትሎ በተቃዋሚዎች ላይ ተፈጽሟል ከተባለው የሃይል እርምጃ ጋር ተያይዞ የጉዞ እና ንብረታቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል የ2012 በጀት ዓመት የካፒታል ፕሮጀክቶች 70 በመቶ ተጠናቀዋል Tibebu Kebede Sep 30, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል የ2012 በጀት ዓመት የካፒታል ፕሮጀክቶች 70 በመቶ መጠናቀቁን የክልሉ የፕላንና ልማት ኮሚሽን ገለፀ። የክልሉ የ2012 ዓ.ም የካፒታል ፕሮጀክቶች የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ውይይት ዛሬ ባህርዳር ከተማ ተካሂዷል፡፡…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ዘለፋ የበዛበት የዶናልድ ትራምፕ እና ጆ ባይደን የፊት ለፊት ክርክር ተካሄደ Tibebu Kebede Sep 30, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የቀደሞው ምክትል ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ለህዳሩ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ንጋት ላይ የፊት ለፊት ክርክር አድርገዋል። ዶናልድ ትራምፕ እና ጆ ባይደን በህዳር ወር የሚካሄደውን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ለማሸነፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ በፕሮፌሰር መስፍን ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ Tibebu Kebede Sep 30, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ። ርዕሰ መስተዳድሩ ፕሮፌሰር መስፍን ትልቅ የእውቀት አባት፣ ቁርጠኛ ሰላማዊ ታጋይ፣ የሰብዓዊ መብት…
የሀገር ውስጥ ዜና ከፖለቲካ ፓርቲዎች ገለልተኛ ሆኖ ከሰንደቅ አላማና መለዮ ጋር በመርህ የሚሰራ ሰራዊት ለመገንባት የተጀመረው ሪፎርም ተጠናክሮ ይቀጥላል – ጠ/ሚ ዐቢይ Tibebu Kebede Sep 30, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከፖለቲካ ፓርቲዎች ገለልተኛ ሆኖ ራሱን ከሰንደቅ አላማና መለዮ ጋር ሁልጊዜ በመርህ የሚሰራ ሰራዊት ለመገንባት የተጀመረው ሪፎርም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የፌደራል ፖሊስ…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ Tibebu Kebede Sep 30, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጂኦግራፊ መምህር፣ ፖለቲከኛ፣ ደራሲ እና የሰብዓዊ መብት ተሟጋች የነበሩት ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድም በፕሮፌሰር መስፍን እረፍት የተሰማቸውን ሀዘን ገልፀዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የህዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች የጋራ ስብሰባ የፊታችን ሰኞ ይካሄዳል Tibebu Kebede Sep 29, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የፌዴሬሽን እና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤቶች 5ኛ የፓርላማ ዘመን 6ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ 1ኛ መደበኛ የጋራ ስብሰባ መስከረም 25 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚያካሂዱ ተገለፀ፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤት መደበኛ ሰብሰባውን አስመልክቶ…