በመተከል ዞን ከተከሰተው የፀጥታ ችግር ጋር ተያይዞ በ45 አመራሮች ላይ እርምጃ ሲወሰድ ከእነዚህም ውስጥ 10ሩ በህግ እንዲጠየቁ ተወሰነ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ከተከሰተው የፀጥታ ችግር ጋር ተያይዞ ከክልል እስከ ወረዳ ያሉ አመራሮች ላይ ክልሉ ህጋዊና ፖለቲካዊ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ።
በዚህም በ45 አመራሮች ላይ እርምጃ የተወሰደ ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ አንድ…