Fana: At a Speed of Life!

የመዲናዋ አስተዳደር ካቢኔ በጤና ተቋማት ለሚሰሩ ሰራተኞች የገቢ ግብር ወጪን ለመሸፈን ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በጤና ተቋማት ለሚሰሩ ሰራተኞች የገቢ ግብር ወጪን ለመሸፈንና እና በ669 ሚሊየን ብር በፊንፊኔ ልዩ ዞን ለሚገኙ ተማሪዎች የተለያዩ አገልግሎቶችን ለማቅረብ ውሳኔ አሳለፈ። በዚህም የወቅቱ ዓለም…

በኢትዮጵያ ከማንነትና ከራስ አስተዳደር ጋር ተያይዞ የሚካሄደው ጥናት በመላ ሀገሪቷ 68 አካባቢዎችንን እንደሚሸፍን ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀገሪቷ ከማንነትና ከራስ አስተዳደር ጋር የተያያዙ ችግሮችን ከመሰረቱ መፍታት የሚያስችል ሀገራዊ የጥናት ፕሮጀክት በዚህ ዓመት ጀምሮ ለማጠናቀቅ ዩኒቨርሲቲዎች በጋራ እንደሚሰሩ ተገለጸ። በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ያሉ 24…

ባለፉት ሶስት ሳምንታት ውስጥ ያለ ህጋዊ ሰነድ ወደ ሳኡዲ አረቢያ በመግባት በጂዳ እና በሪያድ በተለያዩ እስር ቤቶች የነበሩ 672 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት ሶስት ሳምንታት ውስጥ ያለ ህጋዊ ሰነድ ወደ ሳኡዲ አረቢያ በመግባት በጂዳ እና በሪያድ በተለያዩ እስር ቤቶች በከፍተኛ ችግር ውስጥ የነበሩ 672 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ መደረጉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።…

ባህላዊና መንፈሳዊ እሴቶች በጥናት የተደገፈ ጥበቃና እንክብካቤ ሊደረግላቸው እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባህላዊና መንፈሳዊ እሴቶች በጥናት የተደገፈ ጥበቃና እንክብካቤ ሊደረግላቸው እንደሚገባ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው ገለፁ። በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት የ2013 ዓ.ም የጉራጌ መስቀል በዓል በተከበረበት ወቅት ነው።…

አርቲስት አልማዝ ኃይሌ ከዚህ አለም በሞት ተለየች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በበርካታ የትያትርና ፊልም ስራዎች የምትታወቀው አርቲስት አልማዝ ኃይሌ (ማሚ) ከዚህ አለም በሞት ተለየች። ባለፉት ሁለት ሳምንታት የህክምና ክትትል ሲደረግላት የቆየችው አርቲስት አልማዝ በዛሬው ዕለት ህይወቷ አልፏል።…

በደቡብና ማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች በጎርፍና ውኃ መጥለቅለቅ ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች 22 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገቢዎች ሚንስቴርና ጉምሩክ ኮሚሽን በደቡብና ማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች በጎርፍና ውኃ መጥለቅለቅ ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች 22 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ። የጣና ሐይቅ ሞልቶ በመፍሰሱ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ከኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ፌሊክስ ሺሴኬዲ ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ፌሊክስ ሺሴኬዲ ጋር በስልክ ተወያይተዋል። ፕሬዚዳንት ፌሊክስ ሺሴኬዲ ለፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ባደረጉት የስልክ ጥሪ በተለያዩ የሁለትዮሽ ጉዳዮች…

እነ ጃዋር መሀመድን ጨምሮ 18 ተከሳሾች ወደ ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ ታዘዘ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፍርድ ቤቱ እነ ጃዋር መሀመድን ጨምሮ 18 ተከሳሾች ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ አዘዘ።   በጥበቃ በኩል ስጋት ካለ እንደሚከታተልም የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ የሕገ መንግስት እና የፀረ ሽብር ወንጀል ችሎት…

ወተር ኤይድ የከተሞችን የውሃ አገልግሎት ስርዓት የሚያሻሽል ከ50 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሚተገበር ፕሮጀክት በይፋ አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  ወተር ኤይድ ኢትዮጵያ ምእራፍ 2 የከተማ ውሃ ንፅህና እና ስነጽዳት ስርዓት ማጠናከርያ የተሰኘ የከተሞችን የውሃ አገልግሎት የሚያሻሽል ፕሮጀክት በይፋ አስጀመረ። ፕሮጀክቱ በምእራፍ አንድ ክ2006-2011 ዓ.ም በ20 ክተሞች በተሳካ ሁኔታ…

በመዲናዋ ለመስቀል ደመራ በዓል ዝግ የሚደረጉ መንገዶችን ፖሊስ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን  መሰከረም 16 ቀን 2013 ዓ.ም በመስቀል አደባባይ የሚከበረው የደመራ በዓል ተጀምሮ አስከሚጠናቀቅ ድረስ ለተሽከርካሪዎች ዝግየሚደረጉ መንገዶችን ይፋ አድርጓል። በዚህም መሰረት፦  ከቦሌ አየር መንገድ…