የመዲናዋ አስተዳደር ካቢኔ በጤና ተቋማት ለሚሰሩ ሰራተኞች የገቢ ግብር ወጪን ለመሸፈን ውሳኔ አሳለፈ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በጤና ተቋማት ለሚሰሩ ሰራተኞች የገቢ ግብር ወጪን ለመሸፈንና እና በ669 ሚሊየን ብር በፊንፊኔ ልዩ ዞን ለሚገኙ ተማሪዎች የተለያዩ አገልግሎቶችን ለማቅረብ ውሳኔ አሳለፈ።
በዚህም የወቅቱ ዓለም…