Fana: At a Speed of Life!

ተማሪ ሃይማኖት በዳዳን በመግደል ወንጀል ምርመራ ሲደረግበት የነበረው ደግነት ወርቁና 2ኛ ተከሳሽ ምህረቱ ሚጣ ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ) ግንቦት 17 ቀን 2012 ዓ.ም በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል በቤተ ሙከራ ክፍል ውስጥ ተማሪ ሃይማኖት በዳዳን በመግደል የወንጀል ምርመራ ሲደረግበት የነበረው ደግነት ወርቁ በውንብድና ወንጀል እንዲሁም 2ኛ ተከሳሽ ምህረቱ ሚጣ ላይ ደግሞ በከባድ…

በአሜሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያን ባሉበት ፖስፖርትና መታወቂያ ማሳደስና መረከብ የሚችሉበት ስርአት ተግባራዊ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአሜሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያን እና ትውልደ ኢትዮጵያን ወደ ኤምባሲ መምጣት ሳያስፈልጋቸው ባሉበት ሆነው ፖስፖርት እና የትውልድ ኢትዮጵያን መታወቂያ (Origin ID) ማሳደስና መረከብ የሚችሉበት ስርአት በመዘርጋት ተግባራዊ ማድረግ ተጀመረ።…

ቻይና የኮሮና ቫይረስ ክትባት ለመላ ዜጎቼ አያስፈልግም አለች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቻይና በዚህ ወቅት የኮሮና ቫይረስ ክትባት ተጋላጭ ለሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች እንጂ ለመላ ዜጎች ክትባቱ እንደማይስፈልግ የሀገሪቱ ከፍተኛ የጤና ባለስልጣን ገለፁ።   የቫይረሱ ክትባት ጥቅም ላይ በሚውልበት ወቅት በሽታውን…

ኢትዮጵያ ነባሮቹን የ10፣ የ50 እና የ100 የብር ኖቶች የሚተኩ አዲስ የገንዘብ ዓይነቶችና አዲሱን የ200 ብር ኖት ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ነባሮቹን የ10፣ የ50 እና የ100 ብር ኖቶች ዓይነቶችን ሙሉ ለሙሉ በመተካት ለግብይት የሚሆን አዲስ የብር ኖት መጠቀም እንደምትጀምር ይፋ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ። ነባሮቹን የብር ኖቶች…

ከሳዑዲ ዓረቢያ 1 ሺህ 440 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው እንደሚመለሱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተያዘው ወር ከሳዑዲ ዓረቢያ ጅዳ ከተማ 1 ሺህ 440 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው እንደሚመለሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።   የሚኒስቴሩ የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄኔራል አቶ መስፍን ገብረማርያም ከመስከረም 6 እስከ 26…

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ከ1 ሺህ በላይ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 7 ሺህ 162 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 413 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 64 ሺህ 301 ደርሷል። በሌላ በኩል ባለፉት 24 ከኮሮና ቫይረስ…

650 ፓትሮል ተሸከርካሪዎች ለኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ተበረከቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን 650 ፓትሮል ተሸከርካሪዎች በዛሬው ዕለት ተበርክተዋል።   የፀጥታ ስራ የማስከበር ሂደቱን ለመደገፍ የኦሮሚያ ክልል መስተዳድር ተሽከርካሪዎችን ማስረከቡ ተነግሯል።   ለኮሚሽኑ…

የፌደራል ፍርድ ቤቶች በመስከረም ወር በከፊል ዝግ ሆነው ይቆያሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በመስከረም ወር 2013 ዓ.ም በከፊል ዝግ ሆነው እንደሚቆዩ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ፡፡ ይህም ፍርድ ቤቶች የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል ከመጋቢት 10 - እስከ ሐምሌ 10 ቀን 2012 ዓ.ም በከፊል ዝግ…

የከተማ አስተዳደሩ አመራሮች ኑሮአቸውን በጎዳና ላይ ላደረጉ ዜጎች ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከንቲባ ጽህፈት ቤት ከአዲስ አበባ ካቶሊካዊይት ሰበካ ሐዋሪያዊ ጽህፈት ቤት እና የቦስኮ ልጆች ድራማ ቡድን ጋር በመተባበር ኑሯቸውን በጎዳና ላይ ያደረጉ ወገኖችን ማዕድ አጋርተዋል። ጎዳና ተዳዳሪዎቹን ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች…

በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልድ ኢትዮጵያዊያን ለህዳሴ ግድብ 233 ሺህ 557 ዶላር ስጦታና ቦንድ ግዥ ፈጸሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልድ ኢትዮጵያዊያን 233 ሺህ 557 የአሜሪካ ዶላር በስጦታና በቦንድ ግዥ ፈፀሙ። "ግድቡ እንዲጠናቀቅ የበኩሌን አስተዋፅዖ አደርጋለሁ፤ ለትውልድ አሻራዬን አስቀምጣለሁ" በሚል መሪ…