የአዋሽ ወንዝ ሞልቶ ተፈጥሮአዊ ፍሰቱን ሰብሮ በመውጣት በግምት እስከ 30 ኪሎ ሜትር ስፍራ ላይ መተኛቱ ተነገረ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዋሽ ወንዝ ሞልቶ ተፈጥሮአዊ ፍሰቱን ሰብሮ በመውጣት በግምት እስከ 30 ኪሎ ሜትር ስፍራ ላይ መተኛቱ ተነገረ።
በአፋር ክልል አሚባራ ወረዳ ላይ ሰብሮ የወጣው ውሀ አቅጣጫውን ወደ ማሳና መንደሮች ላይ በማድረጉ የሰብል ጉዳትና…