በኦሮሚያ በ3 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር የሚከናወነው “ጉማታ ጨፌ ቱማ” የተቀናጀ ፕሮጀክት ወደ ትግባራ ተሸጋገረ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ3 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር የሚከናወነው “ጉማታ ጨፌ ቱማ” የተቀናጀ ፕሮጀክት ወደ ትግበራ መሸጋገር ጀመረ።
የማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ባህላዊ እና ታሪካዊ ችግሮችን ለመቅረፍ ታልሞ የተዘጋጀው “ጉማታ ጨፌ ቱማ” የተቀናጀ…