Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ካሳለፈችው ረጅም የሀገረ መንግስት ግንባታ ውጣ ውረዶች ታሪክ ልትማር ይገባል- ፖለቲከኞች

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ካሳለፈችው ረጅም የሀገረ መንግስት ግንባታ ውጣ ውረዶች ታሪክ ልትማር እንደሚገባ ፖለቲከኞች ተናገሩ። ከፋና ብሮድካሰቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት አንጋፋዎቹ ፖለቲከኞች ፕሮፌሰር በየነ ጼጥሮስ እና ዶክተር አረጋዊ በርሄ፥ በዘርፉ ከፍ…

የኢትዮጵያና የደቡብ ሱዳን የመረጃ ተቋማት በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ እና የደቡብ ሱዳን የመረጃ  ተቋማት  በጋራ ለመስራት መስማማታቸውን የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት አስታወቀ። የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል ኮሚሽነር ደመላሽ ገብረሚካኤል ከደቡብ ሱዳን የውጭ ኢንተለጀንስ…

በመጪዎቹ ሳምንታት ኢትዮጵያን ጨምሮ በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናብ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመጪዎቹ ሳምንታት ኢትዮጵያን ጨምሮ በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚጠበቅ የምስራቅ አፍሪካ የአየር ንብረት የልህቀት ማዕከል አስታወቀ። በተለይም በአብዛኛዎቹ ሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ እና ሰሜን ምዕራብ ደቡብ ሱዳን…

በ24 ሰዓታት 1 ሺህ 173 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ19 ሰዎች ሕይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 18 ሺህ 160  የላብራቶሪ ምርመራ 1 ሺህ 173 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 53 ሺህ 304…

አቃቤ ህግ በእነ አቶ ጃዋር መዝገብ በተጠርጣሪዎች ላይ የሚመሰክሩ ቀሪ የቅድመ ምርመራ ምስክሮችን አቅርቦ ጭብጥ አስመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቃቤ ህግ በእነ አቶ ጃዋር መሀመድ መዝገብ  በሁሉም ተጠርጣሪዎች ላይ  የሚመሰክሩ ቀሪ የቅድመ ምርመራ ምስክሮችን  አቅርቦ ጭብጥ አስመዘገበ። በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ተረኛ ችሎት ተጠርጣሪዎቹ የቀረቡ ሲሆን፥ ከዚህ በፊት…

የግብርናውን ዘርፍ ለመቀየር የግሉ ዘርፍ የፈጠራ ሚና ጉልህና አስፈላጊ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያን በግብርና ዘርፍ ለውጥ ለማምጣት የግሉ ዘርፍ የፈጠራ ሚና ጉልህና አስፈላጊ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለፁ። በኢኮኖሚው ውስጥ መዋቅራዊ ለውጥ ለማምጣት እየተሠራበት ያለው አንዱ ቁልፍ ዘርፍ ግብርናው መሆኑን ጠቅላይ…

ሩስያ የኮሮና ቫይረስ ክትባትን ከመስከረም ወር ጀምሮ በስፋት ልታሰራጭ መሆኑን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 25፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ሩስያ የኮሮና ቫይረስ ክትባትን ከመስከረም ወር ጀምሮ በስፋት ለማሰራጨት ማቀዷን የሀገሪቱ የጤና ሚኒስትር ሚኻኤል ሙራሽኮ አስታወቁ። ሩስያ ከ25 ሚሊየን በላይ የዓለም ህዝብ ላጠቃው የኮሮና ቫይረስ ክትባት ማግኘቷን በቅርቡ ይፋ ማድረጓ ይታወሳል።…

የሱዳን መንግስት በዳርፉር ከሚገኙ አማጽያን ጋር የሰላም ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 25፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን መንግስት እና በዳርፉር የሚገኘው ዋነኛው አማጺ ቡድን ጋር የሰላም ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተገለፀ። ስምምነቱ በመካከላቸው ለ17 ዓመታት የዘለቀውን የግጭት ምዕራፍ ይቋጫል ተብሏል፡፡ ስምምነቱን ለረጅም ጊዜ ለድርድሩ ድጋፍ ስታደርግ…

ፍርድ ቤቱ በአቶ ልደቱ ላይ ክስ እስከሚመሰርት መርማሪ ፖሊስ እንዲሰጠው የጠየቀውን ተጨማሪ ጊዜ ውድቅ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ ልደቱ አያሌው ላይ ፖሊስ  ሲያካሂድ የቆየውን ምርመራ ማጠናቀቁን  ገልፆ  አቃቤ ህግ ክስ እስከሚመሰርት ድረስ 14 ቀን ተጨማሪ ጊዜ ይሰጠኝ ሲል ፍርድ ቤቱን የጠየቀ ቢሆንም ፍርድ ቤቱ የፖሊስ ጥያቄ የህግ አግባብነት የለውም ሲል ውድቅ አደረገ።…