በዩኒቨርሲቲዎች የሚከሰቱ ግጭቶች ከትምህርት ስርዓቱ፣ ከአስተዳደር ሁኔታዎችና ከአገሪቱ የፖለቲካ እውነታ ጋር የተያያዙ መሆናቸው ተመለከተ
አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 19 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (ካርድ) የጥናት ውጤትን መሰረት አድርጎ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ግጭት መንስዔና ጉዳቶች አስመልክቶ ዓመታዊ መግለጫ አውጥቷል።
ካርድ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ ÷ በ2012 የትምህርት…