Fana: At a Speed of Life!

የሃገሪቱን ደህንነት አደጋ ላይ በመጣል የመንግስትን የደህንነት ሚስጥር በውጭ ላለ የሽብር ቡድን አሳልፈው በመስጠት የተጠረጠሩ ግለሰቦች ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ህውሃት ፅህፈት ቤት የቀድሞ ሃላፊ አቶ ተወልደ ገብረጻዲቅ፣ የህግና ፍትህ ዳይሬክተር አቶ ተስፋለም ይደጉ እና የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የደህንነት ሃላፊ አቶ አጽብሃ አለማየሁን ጨምሮ አምስት ተጠርጣሪዎች ዛሬ በከፍተኛ ፍርድ ቤት…

በማህበረሰብ አቀፍ ንቅናቄ በተደረገው የምርመራ ዘመቻ በኮቪድ19 የተያዙ ሰዎች ቁጥር በ80 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በማህበረሰብ አቀፍ ንቅናቄ በተደረገው የኮቪድ-19 የምርመራ ዘመቻ ቀድሞ ከነበረው ቫይረሱ ከተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር በ80 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የዘመቻውን የእስካሁን አፈጻጸም አስመልክተው መግለጫ የሰጡት የጤና…

ወይዘሮ አዳነች አቤቤና ኢንጂነር ታከለ ኡማ አዲስ በተሾሙበት የስራ ቦታ ዛሬ በመገኘት የስራ ርክክብ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት የመዲናዋ ምክትል ከንቲባ በመሆን የተሾሙት ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ላለፉት ሁለት ዓመታት በምክትል ከንቲባነት ካገለገሉት ኢንጂነር ታከለ ኡማ ሀላፊነቱን ተረክበዋል። በከንቲባ ፅህፈት ቤት በተካሄደ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት ሰራተኞች ለገበታ ለሀገር የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለገሱ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 13 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ሰራተኞች ለገበታ ለሀገር የአንድ ወር ደመወዛቸውን መለገሳቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለፁ።   ገበታ ለሀገር የሁላችንም ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ  ለዚህ ብሔራዊ ዕቅድ…

ብልጽግና ፓርቲ ኮሮናን ለሚያክሙ የህክምና ባለሙያዎች መገልገያ የሚውሉ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ኮሮናን ለሚያክሙ የህክምና ባለሙያዎች መገልገያ የሚውሉ ቁሳቁሶችን ለአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፎቹ የኮሮና ወረርሽኝ ህክምና ላይ የተሰማሩ የህክምና ባለሙያዎች ራሳቸውን የሚከላከሉበት ሙሉ ሰውነት የሚሸፍን 500…

ሀገር አቀፍ የወጣቶች ጤና ፎረም ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ሀገር አቀፍ የወጣቶች ጤና ፎረም ሊካሄድ መሆኑን አስታወቁ፡፡ መድረኩ ወጣቶች በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚዘጋጁ የጤና ፖሊሲዎች እና ፕሮግራሞች ላይ የሚወያዩበት እንዲሁም ያሏቸውን አመለካከቶችና የመፍትሄ ሃሳቦች…

በኢትዮጵያ ለ10 የማዕድን ምርመራ እና 2 የማዕድን ምርት ፈቃዶች ተሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 13 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የማዕድናት ፍለጋ እና ልማት ለማካሄድ ፈቃድ ለጠየቁና የፈቃድ መውሰጃ መስፈርቶችን አሟልተው ለቀረቡ ለ12 የማዕድን ኩባንያዎች ፈቃድ መስጠቱን የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ በዛሬው ዕለት ባወጣው መግለጫ ሁለቱ የምርት ፈቃዶች…

በተለያዩ ክልሎች የሚታየው የሰዎች እንቅስቃሴ ለኮቪድ19ኝ ስርጭት መስፋፋት ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል- አቶ ጴጥሮስ ወልደሰንበት

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 13 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተለያዩ ክልሎች የሚታየው የሰዎች እንቅስቃሴ ለኮቪድ 19ኝ ስርጭት መስፋፋት ምቹ ሁኔታ መፍጠሩን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ መርማሪ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ጴጥሮስ ወልደሰንበት አስታወቁ።   ኮቪድ 19ኝን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣውን…

ሮናልድ ኪዩመን ባርሴሎናን በአሰልጣኝነት ተረከበ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የስፔኑ ባርሴሎና ሮናልድ ኪዩመንን አሰልጣኙ አድርጎ ሾሟል፡፡ የካታላኑ ክለብ የቀድሞ አሰልጣኙ ኪኬ ሴቲዬንን ከቻምፒየንስ ሊጉ ሽንፈት በኋላ አሰናበቷል፡፡ ይህን ተከትሎም የቀድሞው የክለቡን ተጫዋች ዋና አሰልጣኝ አድርጎ ሾሟል፡፡…