ጠ/ሚ ዐቢይ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በገበታ ለሀገር አሻራቸውን እንዲያሳርፉ ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 13 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በገበታ ለሀገር ተሳትፈው ዐሻራቸውን እንዲያሳርፉ ጥሪ አቀረቡ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ የዛሬ ዓመት ቃል የገባነውን ፈጽመን በተግባር አሳይተናል…