Fana: At a Speed of Life!

የኮሮና ቫይረሰ በአምራች ሃይሉ ላይ ጉዳት እንዳያደርስ ትኩረት ሊደረግ ይገባል- የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረሰ በአምራች ሃይሉ ላይ ከፍ ያለ ጉዳት እንዳያደርስ ትኩረት ሊደረግ እንደሚገባ የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች አስታወቁ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች፥ የቫይረሱ ስርጭት ተጽእኖ በምጣኔ ሃብቱ ላይ…

ፍርድ ቤቱ አቶ ጃዋር መሀመድን ጨምሮ በ14 ተጠርጣሪዎች ላይ የአቃቤ ህግ የቅድመ ምርመራ ምስክሮችን ለመስማት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፍርድ ቤቱ አቶ ጃዋር መሀመድን ጨምሮ በ14 ተጠርጣሪዎች ላይ የአቃቤ ህግ የቅድመ ምርመራ ምስክሮችን ለመስማት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ። በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት በልደታ አዳራሽ አቶ ጃዋር መሀመድን ጨምሮ በ14…

በውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴርና በተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን በጋራ የሚተገበር ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በውሃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴርና በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን በጋራ የሚተገበር 3 ነጥብ 6 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በጀት የተያዘለት ፕሮጀክት ይፋ ሆነ። በኮሚሽኑ አዳራሽ በተካሄደ የፊርማና ፕሮጀክቱን ይፋ…

የኮሮና ቫይረስን ለመከለከል ተጀምረው የነበሩ መልካም ተግባራት መቀዛቀዝና መዘናጋት ዋጋ እንዳያስከፍል ያሰጋናል- የጤና ሙያ ማህበራት

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስን ለመከለከል ተጀምረው የነበሩ መልካም ተግባራት መቀዛቀዝ እየፈጠረ ያለው መዘናጋትና መሰላቸት ውሎ አድሮ ዋጋ እንዳያስከፍል ያሰጋናል አሉ የጤና ሙያ ማህበራ ። አስራ አንድ የጤና ሙያ ማህበራት በዛሬው እለት በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ…

ሩሲያ የኮቪድ-19 ክትባትን በ2 ሳምንት ጊዜ ውስጥ ማምረት እንደትምጀር አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሩሲያ አዲስ ያገኘችውን የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባት በስፋት በማምረት ጥቅም ላይ ማዋል ልትጀምር መሆኑን አስታውቃለች።   የመጀመሪያው ዙር የክትባቱ ምርትም በሁለት ሳምንት ውስጥ እንደሚጀምርም የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር ትናንት በሰጠው…

ከመጀመሪያ ዙር የውሃ ሙሌት በኋላ ለህዳሴ ግድብ የሚደረገው የገንዘብና የፖለቲካ ድጋፍ መጨመሩ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የታላቁየኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ዙር የውሃ ሙሌት መካሄድን ተከትሎ ለግድቡ የሚደረገው የገንዘብና ፖለቲካዊ ድጋፍ መጨመሩን የግድቡ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ገለፀ። ከመሰረተ ድንጋይ መቀመጥ ማግስት የጀመረው ድጋፍ…

በመዲናዋ በኮቪድ-19 ሳቢያ የኑሮ ችግር ሊገጥማቸው የሚችሉ ዜጎችን ለመታደግ የሚያስችል ስልት ተዘጋጅቷል

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ በኮሮና ቫይረስ ስርጭት ሳቢያ የኑሮ ችግር ሊገጥማቸው የሚችሉ ዜጎችን ለመታደግ የሚከናወነውን የገቢ ማሰባሰብ ስራ ለማጠናከር የሚያስችል ስልት መዘጋጀቱን የከተማው አስተዳደር የማህበራዊ ትረስት ፈንድ ጽህፈት ቤት ገለጸ። የጽህፈት ቤቱ…

ለሁለት ቀናት የተካሄደው የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ኮንፈረንስ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ለሁለት ቀን ያካሄደውን የከፍተኛ አመራሮች ውይይት መጠናቀቁንና በውይይቱ የተነሱ ጉዳዮች አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ አገኘሁ ተሻገር በሰጡት መግለጫ…

በ24 ሰዓታት 943 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ23 ሰዎች ሕይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 14 ሺህ 540 የላብራቶሪ ምርመራ 943 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህን ተከትሎም በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 25 ሺህ 118…

ፍርድ ቤቱ በአቶ እስክንድር ነጋ ላይ የዐቃቤ ህግ የቅድመ ምርመራ ምስክር እንዲሰማ በተከላካይ ጠበቃ ተወክለው እንዲቀርቡ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ በአቶ እስክንድር ነጋ፣ ስንታየሁ ቸኮል እና ቀለብ ስዩም ላይ የዐቃቤ ህግ የቅድመ ምርመራ ምስክር እንዲሰማ በተከላካይ ጠበቃ ተወክለው እንዲቀርቡ ለነሃሴ 8 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ፡፡ ዛሬ ከሰአት በነበረው ችሎት በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ…