Fana: At a Speed of Life!

የኮቪድ19 ስርጭትን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የሚያግዙ የሕክምና ቁሳቁሶች ለጤና ሚኒስቴር ተበረከቱ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር የኮቪድ19 ስርጭትን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የሚያግዙ የሕክምና ቁሳቁሶች ከተለያዩ ተቋማት እና በውጭ ሃገር ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን ተበረከተለት፡፡ የተበረከቱት ድጋፎች የአፍ እና የአፍንጫ ጭምብል፣ የሕክምና አልባሳት፣ የንጽሕና…

በቀጣዮቹ 10 ዓመታት ኢንተርኔት በኢትዮጵያ ሙሉ ለሙሉ ተደራሽ እንደሚሆን ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በቀጣዮቹ 10 ዓመታት ኢንተርኔት ሙሉ ለመሉ ተደራሽ እንደሚሆን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለጸ። ሚኒስቴሩ በስሩ ከሚገኙ ተቋማት ጋር የ10 አመት መሪ እቅድና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ውይይት እያደረገ ነው። የኢኖቬሽን ልማትና…

15 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢንጀንደር ሄልዝ ኢትዮጵያ ለጤና ሚኒስቴር 15 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡ የጤና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ ኢንጀንደር ሄልዝ በእናቶችና ህፃናት ጤና በተለይም በቤተሰብ ዕቅድ…

ድርጅቱ በበጀት ዓመቱ 25 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎትድርጅት በ2012 በጀት ዓመት 25 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ። የ2012 በጀት ዓመት በተለይ የአፈር ማዳበሪያና ስንዴን የማጓጓዝ ስራ በመሰራቱ ከፍተኛ ውጤት የተመዘገበበትና…

ከተለያዩ ተቋማት ከ38 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡና የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚውሉ ድጋፎች ተደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት ከ38 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡና የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚውሉ ድጋፎችን ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አበረከቱ፡፡ በዚህም ባማኮን ኢንጂነሪንግ በቀን ለ200 ሰው አገልግሎት መስጠት የሚችል 100 የኦክሲጂን…

ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ በባህር ዳር ሲካሄድ በነበረው የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ውይይት ማጠናቀቂያ ላይ ተገኙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌደሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በባህር ዳር ሲካሄድ በነበረው የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ውይይት ማጠናቀቂያ ላይ ተገኙ።   የአማራ ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች መድረክ በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ በባህር…

በመዲናዋ በህገ ወጥ የመሬት ወረራና ግንባታ ላይ እርምጃ መውሰድ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እየተስተዋለ ባለው ህገ ወጥ የመሬት ወረራና ግንባታ ላይ እርምጃ መወሰድ መጀመሩን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ አስታወቁ። በከተማዋ በተለይም በማስፋፊያ ክፍለ ከተምች…

በየካ ክፍለ ከተማ የጎረቤቷን የኤቲኤም ካርድ በመስረቅ ከ580 ሺህ ብር በላይ ወጪ አድርጋ ለግል ጥቅሟ ያዋለችው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በየካ ክፍለ ከተማ የጎረቤቷን የኤቲኤም ካርድ በመስረቅ ከ580 ሺህ ብር በላይ ወጪ አድርጋ ለግል ጥቅሟ ያዋለች ግለሰብ በቁጥጥር ስር ውላ ምርመራ እየተጣራ መሆኑን የክፍለ ከተማው ፖሊስ መምሪያ ገለፀ፡፡   የግልተበዳይ ወ/ሮ…

በዩሮፓ ሊግ ሲቪያ እና ሻካታር ግማሽ ፍጻሜውን ተቀላቅለዋል

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩሮፓ ሊግ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች ትናንት ምሽት ተካሄደዋል፡፡ በጀርመን እየተደረገ ባለው ውድድር የስፔኑ ሲቪያ እና የዩክሬኑ ሻካታር ዶኔስክ ግማሽ ፍጻሜ መቀላቀላቸውን አረጋግጠዋል፡፡ ከእንግሊዙ ወልቨርሃምፕተን ወንደረርስ ጋር የተጫወተው…

ካማላ ሃሪስ በአሜሪካ ታሪክ ዕጩ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው የተመረጡ ሶስተኛዋ ሴት ሆነዋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካ ዕጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ካማላ ሃሪስን ዕጩ ምክትል ፕሬዚዳንት አድርገው መምረጣቸውን ትናትና ምሽት አስታውቀዋል። በጆ ባይደን ምክትል ዕጩ ፕሬዚዳንት በመሆን የተመረጡት ካማል ሃሪስ ለዚህ ሚና የመጀመሪያዋ የጥቁር እና የእስያ የዘር ሀረግ…