ስፓርት በቻምፒየንስ ሊጉ ሙኒክ ባርሴሎናን በሰፊ የጎል ልዩነት አሸንፎታል Tibebu Kebede Aug 15, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት ምሽት በተደረገ የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ባርሴሎና ከባድ ሽንፈት አስተናግዷል፡፡ በሊዝበን በተደረገው ጨዋታ የጀርመኑ ባየርን ሙኒክ ባርሴሎናን 8 ለ 2 በሆነ ውጤት አሸንፎታል፡፡ በጨዋታው ቶማስ ሙለር እና ተቀይሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ ከ17 ሺህ በላይ ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል Tibebu Kebede Aug 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ እስካሁን ከ17 ሺህ በላይ ሰዎች ኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በአዲስ አበባ እስካሁን ከ300 ሺህ በላይ ነዋሪዎች ላይ የኮሮና ቫይረስን ለመለየት ናሙና መወሰዱን ጤና ቢሮው አስታውቋል። ቢሮው…
የሀገር ውስጥ ዜና የአማራ ክልል በኦሮሚያ ክልል በተፈጠረው ችግርና በተፈጥሮ ጉዳዮች ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ድጋፍ አደረገ Tibebu Kebede Aug 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 8፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል በኦሮሚያ ክልል በተፈጠረው ችግር እና በተፈጥሮ ጉዳዮች ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ድጋፍ አደረገ። የአሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ እና የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና ፍርድ ቤቱ በጋዜጠኛ ጉዩ ዋርዮ ላይ ለፖሊስ ተጨማሪ የምርማራ ጊዜ ፈቀደ Tibebu Kebede Aug 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አረዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት በጋዜጠኛ ጉዩ ዋርዮ ላይ ዛሬ ለፖሊስ ተጨማሪ የ10 ቀን የምርማራ ጊዜ ፈቀደ። ተጠርጣሪው ጉዩ ዋርዮ አርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳን ቃለ መጠይቅ በማድረግ ፕሮግራሙን ቆርጦ በማቅረብ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና የትግራይ ክልል ለ1 ሺህ 568 ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ Tibebu Kebede Aug 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትግራይ ክልል 1 ሺህ 568 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲፈቱ መወሰኑን የክልሉ ፀጥታ እና አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ። ታራሚዎቹ በይቅርታ እንዲፈቱ የተወሰነው በክልሉ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል መሆኑን የቢሮው ሃላፊ ተኪኡ ምትኩ በሰጡት መግለጫ…
ስፓርት ዊሊያን በሶስት አመታት ውል አርሰናልን ተቀላቀለ Tibebu Kebede Aug 14, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ብራዚላዊው የመስመር አማካር ዊሊያን የሰሜን ለንደኑን የእግር ኳስ ክለብ አርሰናልን ተቀላቀለ፡፡ ዊሊያን የምዕራብ ለንደኑን እግር ኳስ ክለብ ቼልሲን በመልቀቅ ወደ አርሰናል በነጻ ዝውውር አምርቷል፡፡ የ32 አመቱ ዊሊያን በአርሰናል ለሶስት…
የሀገር ውስጥ ዜና በቀጣዮቹ የክረምት ወራት መደበኛና ከመደበኛ በላይ ዝናብ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለፀ Tibebu Kebede Aug 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቀጣዮቹ የክረምት ወራት ነሀሴና መስከረም መደበኛና ከመደበኛ በላይ ዝናብ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የብሔራዊ ሚቲዮሮሎጂ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ በዚህም የሰሜን ምዕራብና የምዕራብ የሀገሪቱ አካባቢዎች በአብዛኛው መደበኛና ከመደበኛ በላይ የዝናብ መጠን…
የሀገር ውስጥ ዜና ብሪታንያ ኢትዮጵያን ጨምሮ የታዳጊ ሀገራት ምርት አቅርቦት ሰንሰለትን ለመከላከል የሚረዳ የ6 ነጥብ 85 ሚሊየን ፓውንድ የድጋፍ መርሃ ግብር ይፋ አደረገች Tibebu Kebede Aug 14, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሪታኒያ መንግስት ከንግዱ ማህበረሰብ ጋር በመሆን የታዳጊ ሀገራት የምርት አቅርቦት ሰንሰለትን ለመከላከል አዲስ የ6 ነጥብ 85 ሚሊየን ፓውንድ የድጋፍ መርሃ ግብር ይፋ አደረገ፡፡ መርሃ ግብሩ በኮሮና ቫይረስ ወቅት በታዳጊ ሀገራት ውስጥ ያሉ…
ስፓርት በቻምፒየንስ ሊጉ አር ቢ ሌፕዚግ የግማሽ ፍጻሜተፋላሚ መሆኑን አረጋገጠ Tibebu Kebede Aug 14, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት ምሽት የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ተካሄዷል፡፡ አር ቢ ሌፕዚግ እና አትሌቲኮ ማድሪድን ባገናኘው ጨዋታ የጀርመኑ ክለብ የግማሽ ፍጻሜ ተፋላሚ መሆኑን አረጋግጧል፡፡ በፖርቹጋል ሊዝበን በተደረገው በዚህ ጨዋታ አር ቢ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ከሌላ ሀገራት ወደ ቻይና ከገቡ የታሸጉ የምግብ ምርቶች የኮሮና ቫይረስ ተገኘ Tibebu Kebede Aug 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሁለት የቻይና ከተሞች በካርጎ ወደ ቻይና ከገቡ የታሸጉ የምግብ ምርቶች የኮሮና ቫይረስ መገኘቱን የአካባቢው ባለስልጣናት አስታወቁ። ሆኖም የዓለም ጤና ድርጅት በታሸጉ ምግቦች በኩል የኮሮና ቫይረስ ወደ ሰዎች የመተላለፍ እድል እንደሌለው ገልጿል።…