Fana: At a Speed of Life!

ዶናልድ ትራምፕ ቲክቶክ በአሜሪካ ሊታገድ ይችላል ማለታቸውን ተከትሎ ማይክሮሶፍት ከኩባንያው ጋር ሲያደርግ የነበረውን ድርድር አቋረጠ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 26፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በትናትናው ዕልት ቲክቶክ መተግበሪያ ከአሜሪካ ሊታገድ ይችላል ማለታቸው የሚታወስ ነው። የአሜሪካው የቴክኖሎጂ ኩባንያ የሆነው ማይክሮሶፍት የቲክቲኮን የአሜሪካ ድርሻን ለመግዛት ከባይትዳንስ ከተሰኘው የቻይና…

ኢትዮጵያዊያን በያሉበት ሆነው በዛሬው ዕለት ለታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ ያላቸውን ድጋፍ አሰሙ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 26፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊያን በያሉበት ሆነው በአሁኑ ሰዓት ለታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ ያላቸውን ድጋፍ አሰሙ።   ድምፃቺን ለግድባችን በሚል መሪ ቃል በመላው ዓለም የሚገኙ ኢትዮጵያን ለግድቡ ያላቸውን ድጋፍ ነው ያሰሙት።  …

ጠቅላይ ሚኒስር ዐቢይ ከቤተሰቦቻቸው ጋር በመሆን ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 26፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከቤተሰቦቻቸው ጋር በመሆን በመነን የልጃገረዶች አዳሪ ትምህርት ቤት በመገኘት ከትምህርት ቤቱ ተማሪዎች ጋር ችግኝ ተክለዋል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ በአንድ ጀንበር 2 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል መርሃ ግብር በተለያዩ…

በሱዳን አንድ ግድብ ተደርምሶ 600 ቤቶች ወደሙ

አዲስ አበባ ፣ ሐሌ 25 ፡ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን ብሉ ናይል ግዛት የሚገኝ አንድ ግድብ ተደርምሶ 600 ቤቶችን ማውደሙ ተገለፀ። የሱዳን መገናኛ ብዙሃንን ዋቢ አድርጎ ሲ ጂ ቲ ኤን እንደዘገበው ቦት የተባለው ይህ ግድብ 6 ሚሊየን ሜትር ኪዩብ ውሃን የያዘ ነበር። ድንገት በግድቡ ላይ…

እጅን በሚገባ በመታጠብ የአፍ እና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭምብሎችን በአግባቡ በመጠቀም ኮሮናን መከላከል ይገባል – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ሐሌ 25 ፡ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እጅን በሚገባ በመታጠብ የአፍ እና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭምብሎችን በአግባቡ በመጠቀም ኮሮናን መከላከል እንደሚገባ አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሀገር ደረጃ ኮቪድ19ን የመከላከል እርምጃዎችን ቀደም ብለን መጀመራችንን…

አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለሁለት መምህራንና ተመራማሪዎች የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 25 ፡ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለሁለት መምህራንና ተመራማሪዎች የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ። ዩኒቨርሲቲው በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ የፕሮፌሰርነት ማዕረግ የሰጠው ለፕሮፌሰር አሰፋ አባሙና እና ለፕሮፌሰር አማን ደቀቦ ነው። አሁን ሙሉ…

በአዲስ አበባ በነገው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ራሱን ከኮሮና ቫይረስ እየጠበቀ እንዲሳተፍ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በነገው ዕለት በሚካሄደው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ላይ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ራሱን ከኮሮና ቫይረስ እየጠበቀ እንዲሳተፍ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ዑማ ጥሪ አቀረቡ። ምክትል ከንቲባው በነገው ዕለት በሚተከለው 2…

በአማራ ክልል የኮሮና ቫይረስ ስርጭት አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል – የክልሉ ኮሮና ቫይረስ መከላከል ግብረ ሃይል

አዲስ አበባ ፣ ሐሌ 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በከፍተኛ ፍጥነት እያሻቀበ በመምጣቱ ህብረተሰቡ ከአላስፈላጊ መዘናጋት መውጣት እንዳለበት የአማራ ክልል ኮሮና ቫይረስ መከላከል ግብረ ሃይል አሳሰበ። የግብረ ሃይሉ አስተባባሪ ዶክተር ሙሉነሽ አበበ እንዳሉት…

በሜክሲኮ በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከ46 ሺህ አልፏል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሜክሲኮ በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከ46 ሺህ አልፏል፡፡ አሁን ላይ በሃገሪቱ 424 ሺህ 637 ሰዎች ቫይረሱ ሲገኝባቸው 46 ሺህ 688 ሰዎች ደግሞ ለህልፈት ተዳርገዋል ተብሏል፡፡ ይህን ተከትሎም በቫይረሱ…

የፈረንሳይ ጠቅላላ የሃገር ውስጥ ምርት እድገት በፈረንጆቹ 2020 ሁለተኛ ሩብ አመት በ13 ነጥብ 8 በመቶ ቀንሷል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈረንሳይ ጠቅላላ የሃገር ውስጥ ምርት እድገት በፈረንጆቹ 2020 ሁለተኛ ሩብ አመት በ13 ነጥብ 8 በመቶ መቀነሱን የሃገሪቱ ብሄራዊ ስታቲስቲክስ ቢሮ አስታውቋል፡፡ ወቅታዊው የኮሮና ቫይረስ ለሃገር ውስጥ ምርት እድገቱ መቀነስ ምክንያት…