Fana: At a Speed of Life!

በአቶ በቀለ ገርባ ላይ ተጨማሪ 8 ቀናት የምርመራ ጊዜ ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በአቶ በቀለ ገርባ ላይ ተጨማሪ ስምንት ቀናት የምርመራ ጊዜ ፈቀደ። መርማሪ ፖሊስ ባለፈው በተሰጠው 11 ቀን ያከናወናቸውን ተግባራት በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት የአራዳ ተረኛ…

ጀርመን ሩሲያ ወደ ቡድን 7 አባል ሃገራት ዳግም እንድትመለስ የቀረበውን እቅድ ውድቅ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀርመን የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሩሲያ ወደ ቡድን 7 አባል ሃገራት ዳግም እንድትመለስ ያቀረቡትን እቅድ ውድቅ አደረገች፡፡ የጀርመኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሄኮ ማስ ሃገራቸው የትራምፕን ሃሳብ እንደማትቀበል ተናግረዋል፡፡ ዶናልድ…

ተቋማቱ ግምታዊ ዋጋቸው 34 ሚሊየን ብር የሚያወጣ ድጋፍ ለተፈናቃዮች አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር እና የጉምሩክ ኮሚሽን ግምታዊ ዋጋቸው 34 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የቁሳቁስ ድጋፍ ለተፈናቃዮች አደረጉ። ድጋፉ በሃገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች በተከሰተው የፀጥታ ችግር ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ ለሚያሰባስበው በሕዝብ ተወካዮች…

አሜሪካ በቻይና ቼንግዱ ከተማ የሚገኘውን ቆንስላዋን ዘጋች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በቻይና ቼንግዱ ከተማ የሚገኘውን ቆንስላዋን ዘግታ ወጣች፡፡ ቻይና ባለፈው ሳምንት አሜሪካ በቼንግዱ የሚገኘው ቆንስላዋን እንድትዘጋ ትዕዛዝ መስጠቷ ይታወሳል፡፡ ይህን ተከትሎም አሜሪካ ቆንስላዋን በዛሬው እለት ዘግታ ወጥታለች፡፡…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከኢንቨስትመንት እና የሥራ ዕድል ፈጠራ ብሔራዊ ኮሚቴ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኢንቨስትመንት እና የሥራ ዕድል ፈጠራ ብሔራዊ ኮሚቴ ጋር ተወያዩ። የውይይቱ ዓላማም ባለፈው ዓመት የተካሄዱትን ብሔራዊ የሥራ ዕድል ፈጠራ ክንዋኔዎች መመዘን እና ለቀጣዩ ዓመት አቅጣጫ መስጠት መሆኑን የጠቅላይ…

ኮቪድ 19ን የመመርመር ዐቅማችንን አጠናክረናል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የኮቪድ 19 የመመርመር ዐቅም መጠናከሩን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በዛሬው እለት በትዊተር ገፃቸው ባወጡት መረጃ፥ “ኮቪድ 19ን ከመመርመሪያ 1 ሚልየን ኪቶች መካከል የመጀመሪያውን…

ጨፌ ኦሮሚያ 90 ቢሊየን ብር ሆኖ የቀረበለትን የ2013 የክልሉ መንግስት በጀት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ 90 ቢሊየን ብር ሆኖ የቀረበለትን የ2013 የኦሮሚያ ክልል መንግስት በጀትን አፀደቀ። ጨፌ ኦሮሚያ 12ኛ መደበኛ፣ 5ኛ ዓመት 5ኛ የሥራ ዘመን ጉባዔውን በአዳማ ከተማ ለሁለት ቀናት ሲያካሂድ ቆይቷል። ጨፌ ኦሮሚያ በዛሬው እለት…

በኢትዮጵያ 24 ሰዓታት 720 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ14 ሰዎች ሕይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 9 ሺህ 527  የላብራቶሪ ምርመራ 720 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 13 ሺህ 968 መድረሱንም የጤና…