Fana: At a Speed of Life!

የፌደራል መንግስት፣ ብልጽግና ፓርቲና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኃላፊዎች ከትግራይ ተወላጅ ባለሃብቶች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል መንግስት፣ የብልጽግና ፓርቲና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኃላፊዎች ከትግራይ ተወላጅ ባለሃብቶች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂደዋል። በውይይቱ ላይም የፌደራል መንግስት ጦርነት ሊከፍትብን ነው፣ መንግስት የትግራይ ክልልንና…

ሂቸም መቺቺ አዲሱ የቱኒዚያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቱኒዚያ የሀገር ውስጥ ሚኒስትር ሂቸም መቺቺ አዲሱ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው መሾማቸው ተገልጿል። አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሂቸም መቺቺ በአንድ ወር ውስጥ አዲስ መንግስት የሚመሰርቱ መሆኑንም የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት አስታውቋል።…

ሰሜን ኮሪያ የመጀመሪያ የኮሮናቫይረሰ ተጠርጣሪ ማግኘቷን ተከትሎ በድንበር አካባቢ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሰሜን ኮሮያ በሀገሯ ለመጀመሪያ ጊዜ በኮሮና ቫይረስ የተጠረጠረ ሰው መገኘቱን አስታውቃለች። የኮሮና ቫይረስ በዓለማችን ላይ በተለይም በቻይናዋ ዉሃን ከተገኘ ሰባት ወራትን ያስቆጠረ ቢሆንም፤ ሰሜን ኮሪያ ግን ለመጀመሪያ ጊዜ ነው በቫይረሱ የተጠረጠረ…

የኢትዮጵያ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር በአወሊያ የልማትና እርዳታ ማዕከል የችግኝ ተከላ አከናወነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) የኢትዮጵያ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ከኢትዮ ቴሌኮም ምዕራብ አዲስ አበባ ዲስትሪክት ጋር በመተባበር በአወሊያ የልማትና እርዳታ ማዕከል የችግኝ ተከላ አከናወነ። በዕለቱ 1000 ችግኞች የተተከሉ ሲሆን ከእነዚህ መካከል 60 በመቶዎቹ…

በኢትዮጵያ የትራፊክ አደጋን በ17 በመቶ መቀነሱን የትራንስፖርት ሚኒስቴር ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የትራፊክ አደጋን በ17 በመቶ መቀነሱን የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ  ገለጹ። አዲስ አበባ- አዳማ የፍጥነት መንገድ መግቢያ ላይ “የትራፊክ አደጋ ሰለባዎችን እያሰብን አረንጓዴ አሻራችንን እናኑር!” በሚል…

ባለፉት 24 ሰዓታት 555 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ9 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት 8 ሺህ 490 የኮሮና ቫይረስ የላብራቶሪ ምርምራ ተደርጎ 555 ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።   ሚኒስትሯ በ24 ሰዓታቱ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የ9 ሰዎች…

ኮሚሽኑ በኦሮሚያ ክልል በነበረው የፀጥታ ችግር ለተፈናቀሉ ከ7 ሺህ በላይ ሰዎች የዕለት ደራሽ ድጋፍ እያቀረበ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብሔራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን በኦሮሚያ ክልል በነበረው የፀጥታ ችግር ለተፈናቀሉ 7 ሺህ 800 ሰዎች የዕለት ደራሽ እርዳታ እያቀረበ መሆኑን ምክትል ኮሚሽነሩ አስታወቁ። ምክትል ኮሚሽነሩ አቶ ዳመነ ዳሮታ ኮሚሽኑ ከአርቲስት ሐጫሉ…

በዳርፉር 20 አርሶ አደሮች በታጣቂዎች ተገደሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ታጣቂዎች በሱዳን ዳርፉር በከፈቱት ጥቃት 20 አርሶ አደሮች መግደላቸውን የጎሳው መሪ አስታወቁ። በታጣቂዎቹ የተገደሉት አርሶ አደሮች ከዓመታት በኋላ በዳርፍር የሚገኘውን የእርሻ ማሳቸውን እየጎበኙ በነበረበት ወቅት ነው። በጦር ቀጠናነቱ በሚታወቀው…

በቦሮና ዞን ከአንድ ላም ሆድ ውስጥ 50 ኪ.ግ የሚመዝን ፕላስቲክ ተወገደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ቦሮና ዞን ስድስት አባላት ያሉት የእንስሳት ሀኪም ቡድን 50 ኪሎ ግራም የሚመዝን ፕላስቲክ ከአንድ ላም ሆድ በቀዶ ህክምና ማስወገዳቸው ተነግሯል።   ቢቢሲ እንደዘገበው ባለሙያዎቹ ሶስት ሰዓት በፈጀው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለተመራቂዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለ2012 ዓ.ም ለተመራቂዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ።   በፌስቡክ ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት በዚህ ዓመት ትምህርታችሁን በተለያዩ የትምህርት መርሃ ግብሮች…