Fana: At a Speed of Life!

የህዳሴ ግድብን በተመለከተ የፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም ደብዳቤ ለአሜሪካ የግምጃ ቤት ኃላፊ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ በሚያደርጉት ድርድር ውስጥ የዩናይትድ ስቴትስን ሚና በተመለከተ በግላቸው ለሀገሪቱ የግምጃ ቤት ኃላፊ ደብዳቤ ፃፉ። የአሜሪካ የገምጃ ቤት ሀላፊ ስቴቨን…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከካናዳ አቻቸው ጀስቲን ትሩዶ ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ጋር በስልክ ተወያዩ። ውይይቱን አስመልክቶ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በፌስቡክ ገፃቸው ባወጡት መረጃ፥ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ጋር በስልክ…

የግብፅ የአባይን ውሃ ብቻዬን ልጠቀም ግትር አቋም ደግም ለተጀመረው ድርድር እንቅፋት ሆኗል – አቶ ገዱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግብፅ የአባይን ውሃ ብቻዬን ልጠቀም ግትር አቋም ደግም ለተጀመረው ድርድር እንቅፋት መሆኑን የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ገለፁ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው አምስተኛ ቀኑን በያዘው የኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ የሶስትዮሽ ድርድር…

ዴክሳሜታሰን መድሃኒት በኮሮና ቫይረስ በፅኑ የታመሙትን ሰዎች ህይወት እንደሚታደግ የብሪታንያ ተመራማሪዎች ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአነስተኛ ዋጋ በስፋት የሚገኘው “ዴክሳሜታሰን” የተባለው መድሃኒት በኮሮና ቫይረስ በፅኑ የታመሙትን ሰዎች ህይወት ለመታደግ እንደሚረዳ የብሪታንያ ተመራማሪዎች ገለፁ። እንደተመራማሪዎቹ ገለፃ በመድሃኒቱ በአነስተኛ ዶዝ በሚሰጠው የስቴሮይድ ህክምና…

ባለፉት 24 ሰዓታት 109 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ 118 ሰዎች አገግመዋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 5 ሺህ 102 የላብራቶሪ ምርመራ 109 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።   በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 3 ሺህ 630 መድረሱንም…

ብሔራዊ የደረጃዎች ምክር ቤት 52 የኢትዮጵያ ደረጃዎችን አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ብሔራዊ የደረጃዎች ምክር ቤት 52 የኢትዮጵያ ደረጃዎችን ማጽደቁን የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኤጀንሲ አስታወቀ። የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኤጀንሲ በዛሬው እለት በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው፥ የብሔራዊ ደረጃዎች ምክር ቤት ባካሄደው 29ኛ መደበኛ ስብሰባው ነው…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የሴቶችና ህፃናት የተቀናጀ እንክብካቤና ፍትህ ማዕከላትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ጥቃት የደረሰባቸው ሴቶችን እና ህፃናትን ለመርዳት የተዘጋጁ የሴቶችና ህፃናት የተቀናጀ እንክብካቤና ፍትህ ማዕከላትን ጎበኙ።   በጋንዲ መታሰቢያን እና ዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታል የሚገኙ…