Fana: At a Speed of Life!

በ24 ሰዓታት ውስጥ 179 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ2 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ለ4 ሺህ 845 ሰዎች በተደረገ የላቦራቶሪ ምርመራ በ179 ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ መገኘቱን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 3 ሺህ 345 መድረሱን የጤና…

የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ በመሆን የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ በመሆን በዛሬው እለት ችግኝ የመትከል መርሃ ግብር አካሂደዋል። የብልጽግና ፓርቲ፣ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ)፣ የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራት ፓርቲ (ኢሶዴፓ)፣ የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከአፍሪካ ቀንድ ሀገራት መሪዎች ጋር በመሆን በጅቡቱ ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከአፍሪካ ቀንድ ሀገራት መሪዎች ጋር በመሆን በጅቡቱ ችግኝ ተከሉ። በችግኝ ተከላ መርሃ ግብሩ ላይም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ የጂቡቱ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ፣ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት…

በኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ መካከል በግድብ ዙሪያ ሲካሄድ የነበረው ድርድር ትናንትም ቀጥሎ ውሏል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ መካከል በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ሲካሄድ የነበረው ድርድር ትናንትም ቀጥሎ ውሏል። የኢፌዴሪ የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ ኢትዮጵያ በድርድሩ ሁለት የቴክኒክና የህግ ቡድኖች ቢኖሩ…

በደቡብ ክልል በመስኖ ልማት ሊለማ ከሚችለው መሬት 9 በመቶ ብቻ መልማቱ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በመስኖ ልማት ሊለማ ከሚችለው ከ1 ሚሊየን 75 ሺህ በላይ ሔክታር መሬት ላይ 9 በመቶ ያህሉ ብቻ መልማቱን ጥናት አመለከተ ።   በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ እና በክልሉ ውሀ መስኖና ኢነርጂ ቢሮ ትብብር ከ32 በላይ…

በድሬዳዋ የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ ላብራቶሪ ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ ላብራቶሪ በዛሬው ዕለት ስራ ጀመረ።   የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ ለኮቪድ19 የናሙና ምርመራ የተዘጋጀው ላቡራቶሪ መርቀው ከፍተዋል።   በዚህ ወቅት…

249 ኢትዮጵያዊያን ዜጎች ከኩዌት ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) 249 ኢትዮጵያዊያን ዜጎች ከኩዌት ወደ አገራቸው ዛሬ ሰኔ 6 ቀን 2012 ዓም ተመልሰዋል። ዜጎቻቸን ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ተወካዮች ተገኝተው አቀባበል አድርገውላቸዋል። ዛሬ የመጡትን ጨምሮ…

በአዲስ አበባ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 368 ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በ24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ 232 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል። በዚህም በከተማዋ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 368 መድረሱን ነው የከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ሪፓርት ያመለከተው። ከኮሮና…