Fana: At a Speed of Life!

በናይጀሪያ በተፈጸመ ጥቃት በጥቂቱ 59 ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በናይጀሪያ ምስራቃዊ ክፍል በተፈጸመ ጥቃት በጥቂቱ 59 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተሰማ። ጥቃቱ ቦሮኖ በተባለው ግዛት በምትገኝ ጉዲቦ በተባለች አውራጃ በሚገኝ አነስተኛ መንደር የተፈጸመ ነው ተብሏል። ለጥቃቱ እስካሁን ሃላፊነቱን የወሰደ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ በኢትዮጵያ የስራ ዘመናቸዉን የጨረሱትን የኔዘርላንድስ አምባሳደር አሰናበቱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘዉዴ በኢትዮጵያ የስራ ዘመናቸዉን የጨረሱትን የኔዘርላንድስ አምባሳደር ቤንጌት ቫንን አሰናበቱ፡፡ ፕሬዚዳንቷ በዚህ ወቅት አምባሳደሩ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለዉን ግንኙነት ለማጠናከር ስላበረከቱት አስተዋጾ አመስግነዉ ኢትዮጵያ…

በህንድ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ነው ተባለ። በሃገሪቱ ወደ 10 ሺህ የሚጠጉ አዲስ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች መገኘታቸውንም ባላስልጣናቱ አስታውቀዋል። የሃገሪቱ ጤና ሚኒስቴር ባለፉት 24 ሰአታት 9…

የፌዴሬሽን ምክር ቤት የፌደራልና የክልል ምክር ቤቶች ስራቸውን እንዲቀጥሉ በሚል የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት 5ኛ የፓርላማ ዘመን 5ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ዛሬ እያካሄደ ነው።   የምክር ቤቱ የሕገ መንግሥት ትርጉምና የማንነት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምርጫን ከማራዘም ጋር በተያያዘ…

ኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ የህዳሴ ግድብን በተመለከተ ተከታታይ ውይይቶችን ለማድረግ ስምምነት ላይ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን የሙሌት እና ዓመታዊ የውሃ አለቃቅ በተመለከተ በኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ መካከል የሶስትዮሽ ውይይት ተካሄደ።   በበይነ-መረብ የቪዲዮ ኮንፈረንስ በውሃ ጉዳይ ሚኒስትሮች ደረጃ ደቡብ አፍሪካ፣ የአውሮፓ…

የአፍሪካ ልማት ባንክ ለኢትዮ ሱዳን የባቡር ፕሮጀክት የአዋጭነት ጥናት 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አፀደቀ

ዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ለኢትዮ ሱዳን የባቡር ፕሮጀክት የአዋጭነት ጥናት ለኢትዮጵያ 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አፀደቀ።   1 ሺህ 522 ኪሎ ሜትር የሚረዝመውና አዲስ አበባን ከካርቱም የሚያገናኘው ይህ የባቡር…

በሴቶችና የህጻናት ጥቃት ዙሪያ 94 መዝገቦች በምርመራ ላይ ሲሆኑ፤ 4 መዝገቦች የፍርድ ውሳኔ ተሰጥቶባቸዋል- ወ/ሮ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ እየተከሰተ ያለውን የሴቶች እና የህጻናት ጥቃት ዙሪያ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች መገምገማቸውን የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ።   ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በፌስቡክ ገፃቸው ባወጡት መረጃ፥…