Fana: At a Speed of Life!

የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ኮቪድ19ኝን ለመከላከል ለሚደረገው ጥረት ወደ 51 ሚሊየን ብር የሚጠጋ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የኮቪድ19ኝን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ወደ 51 ሚሊየን ብር የሚጠጋ የገንዘብ ድጋፍ አደረገ። ድጋፉ ከሰራዊቱ የሁለት ወር ደመወዝ ተቀንሶ የሚሰጥ ነው ተብሏል። የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ጠቅላይ…

በብራዚል በኮሮና ቫይረስ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከጣልያን በልጧል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በብራዚል በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር 34 ሺህ መድረሱ ተገልጿል። ይህን ተከትሎም በሃገሪቱ በኮቪድ19 ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከአውሮፓዊቷ ጣሊያን መብለጡ ነው የተነገረው። እስካሁን ባለው ሂደትም ከአሜሪካ…

የታላቁ የህዳሴ ግድብ ከግብፅ የውሃ ፍላጎት ጋር ግጭት እንደሌለው ቻይና ትገነዘባለች – አምባሳደር ተሾመ ቶጋ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በዓባይ ወንዝ ላይ እየገነባች ያለው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከግብፅ የውሃ ፍላጎት ጋር ግጭት እንደሌለው ቻይና እንደምትገነዘብ በቻይና የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ተናገሩ። አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ከፋና…

ሁለተኛው ሃገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ ቀን እየተካሄደ ይገኛል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው ሃገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ ቀን በዛሬው እለት በተለያዩ የሃገሪቱ አካባቢዎች እየተካሄደ ይገኛል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዕለቱን አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት ራሳችንን ከኮሮና ወረርሽኝ እየጠበቅን አረንጓዴ አሻራችንን…

“ሱዳን አይሞላም፤ በስራ ላይ አይውልም አለች ማለት የኢትዮጵያን ሳይሆን የራሷን ጥቅም ተጋፋች ማለት ነው”

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)  “ከሱዳን ጋር በተያያዘ ከሰሞኑ ሲናፈሱ የሰነበቱት ጉዳዮች የግድቡን አጀንዳ ወደ ድንበር አጀንዳነት ለማምጣት በማሰብ የተደረጉ ናቸው” አቶ ንጉሱ ጥላሁን፣ ከተለያዩ ወቅታዊ ጉዳዮች ጋር በተያያዘ ከአል ዐይን አማርኛ ጋር ቆይታ ያደረጉት የጠቅላይ…

በኦሮሚያ ክልል ከነበረው የመሬት ወረራ ጋር በተያያዘ በተደረገ ኦፕሬሽን ከ210 በላይ ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለረጅም ጊዜ በድብቅ ሲፈፀም ከነበረው የመሬት ወረራ ጋር በተያያዘ ባለፉት ቀናት በተደረገ ኦፕሬሽን ከ210 በላይ ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ። የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አቶ ዳንኤል አሰፋ በዛሬው እለት በሰጡት መግለጫ፥…

የኮሮናቫይረስ ስርጭት እየጨመረ በመሆኑ የለይቶ ማቆያ ቦታዎችን ማስፋፋትና ማጠናከር እንደሚያፈልግ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስ ስርጭት እየጨመረ በመሆኑ የለይቶ ማቆያ ቦታዎችን በሀገር አቀፍ ደረጃ ማስፋፋት እና ማጠናከር እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለፀ። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ኤባ አባተ ከፋና ብሮድካስቲንግ…

የጎንደርና የአምቦ ከተማ ከንቲባዎች በአዲስ አበባ በመገንባት ላይ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጎንደር እና የአምቦ ከተማ ከንቲባዎች በአዲስ አበባ ከተማ በመገንባት ላይ ያሉ የልማት ስራዎችን በዛሬው እለት ጎብኝተዋል። የጎንደር ከተማ ከንቲባ ኢንጂነር ማስተዋል ስዩም እና የአምቦ ከተማ ከንቲባ አቶ ሰሃሉ ድሪብሳ እንዲሁም ከሁለቱም…

118 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 118 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ። ኢትዮጵያውያኑ ቦሌ አለም ዓቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ጽዮን ተክሉ እና የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ አየለች እሸቴ…

የኮቪድ-19 ስርጭትን ለመከላከል የሚያግዝ የድንበር ተሻጋሪ የጭነት ተሸከርካሪዎች ተርሚናል ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮቪድ-19 ስርጭትን ለመከላከል የሚያግዝ የድንበር ተሻጋሪ የጭነት ተሸከርካሪዎች ተርሚናል ግንባታ መጀመሩን የትራስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የድንበር ተሻጋሪ የጭነት ተሸከርካሪዎች ተርሚናል ግንባታው በሶማሌ ክልል በሽንሌ ሲቲ ዞን አይሻ ወረዳ…