የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ኮቪድ19ኝን ለመከላከል ለሚደረገው ጥረት ወደ 51 ሚሊየን ብር የሚጠጋ ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የኮቪድ19ኝን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ወደ 51 ሚሊየን ብር የሚጠጋ የገንዘብ ድጋፍ አደረገ።
ድጋፉ ከሰራዊቱ የሁለት ወር ደመወዝ ተቀንሶ የሚሰጥ ነው ተብሏል።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ጠቅላይ…