የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ለችግኝ ተከላ የሚውል 25 ሺህ ሄክታር መሬት በዘመናዊ መሳሪያ ተለይቷል Tibebu Kebede May 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ በዘንድሮው ክረምት ለሚካሄደው የችግኝ ተከላ የሚውል 25 ሺህ ሔክታር መሬት በዘመናዊ መሳሪያ የመለየት ስራን ጨምሮ አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ ገለጸ። በቢሮው የደን ልማት አጠቃቀም ዳይሬክተር አቶ …
የሀገር ውስጥ ዜና ከፍተኛ የዝናብ ስርጭት በሚያስከትለው የጎርፍ አደጋ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ እንዳይባባስ የቅድመ መከላከል ስራቸው በፍጥነት እንዲጠናቀቁ አቶ ደመቀ አሳሰቡ Tibebu Kebede May 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሃገሪቱ ከፍተኛ የዝናብ ስርጭት በሚያስከትለው የጎርፍ አደጋ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ እንዳይባባስ ተጋላጭ የሆኑ ተፋሰሶች የቅድመ መከላከል ስራቸው በፍጥነት እንዲጠናቀቅ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አሳሰቡ። የተፋሰሶች ከፍተኛ ምክር…
የሀገር ውስጥ ዜና ለአደጋ ተጋላጭ ለሆኑ 1 ሺህ ነዋሪዎች የምግብ አቅርቦት ተጀመረ Tibebu Kebede May 30, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በልደታ ክፍለ ከተማ ለእንቅስቃሴ ዝግ በሆነው አካባቢና በአዲስ ከተማ ከፍለ ከተማ ለሚገኙ 1 ሺህ ለአደጋ ተጋላጭ ነዋሪዎች ለሶስት ወር የሚቆይ የምግብ አቅርቦት ተጀመረ። የምግብ አቅርቦቱን የደገፈው ቢልጌትስ ፋውንዴሽን መሆኑን ከአዲስ አበባ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ትራምፕ አሜሪካ ከዓለም ጤና ድርጅት ጋር ያላትን ግንኙነት አቋረጡ Tibebu Kebede May 30, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዋሽንግተን ከዓለም ጤና ድርጅት ጋር ያላትን ግንኙነት እያቋረጡ መሆኑን አስታወቁ። የፕሬዚዳንቱ ውሳኔ የዓለም ጤና ድርጅት ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ቻይናን ተጠያቂ አላደረገም ከሚል የመነጨ ነው…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ ቢሮ በመከራየት የመሬት ባንክና ማስተላለፍ ፅህፈት ቤት ስራን በህገ-ወጥ መንገድ ሲሰሩ የነበሩ ግለሰቦች ተያዙ Tibebu Kebede May 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ቢሮ በመከራየት የመሬት ባንክና ማስተላለፍ ፅህፈት ቤት ስራን በህገ-ወጥ መንገድ ሲሰሩ የነበሩ ግለሰቦችና ተባባሪዎቻቸው በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተደረገ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። እንደ ኮሚሽኑ መረጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ ቀን ግንቦት 28 ቀን በይፋ ይጀመራል Tibebu Kebede May 30, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአረንጓዴ አሻራ ብሄራዊ ኮሚቴ አባላት በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን አዳማ ወረዳ ሶደሬ ችግኝ ጣቢያን እየጎበኙ ነው። በጉብኝቱ ላይ ሚኒስትሮች፣ የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ የመንግስት አመራሮችን ጨምሮ ታዋቂ ግለሰቦች ተገኝተዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና አምነስቲ ኢንተርናሽናል ያወጣው መግለጫ የተሳሳተና ሚዛናዊነት የጎደለው ነው- የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት Tibebu Kebede May 30, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አምነስቲ ኢንተርናሽናል ያወጣው መግለጫ የተሳሳተ እና ሚዛናዊነት የጎደለው መሆኑን የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ገለፀ። የክልሉ መንግስት አምነስቲ ኢንተርናሽናል የመንግስት የፀጥታ አካላት በሰላማዊ ሰዎች ላይ የሰብዓዊ መበት ጥሰት ፈፅመዋል ሲል …
የሀገር ውስጥ ዜና ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከቃሊቲ ቂሊንጦ እየተገነባ ያለውን የመንገድ ፕሮጀክት ጎበኙ Tibebu Kebede May 29, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከቃሊቲ ቂሊንጦ ድረስ እየተገነባ ያለውን የመንገድ ፕሮጀክት ጎብኝተዋል። የመንገድ ፕሮጀክቱ 10 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ሲሆን ከ60 ሜትር እስከ 40 ሜትር የሚደርስ ስፋት ያላቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ ከዓለም የምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede May 29, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከዓለም የምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቤስሌይ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸው ኢትዮጵያ የሰብአዊ እርዳታዎችን በማስተባበር ስለምትጫወተው ሚና፣ በዚህ ዓመት የአረንጓዴ ሻራ ዕቅዶች ድጋፍ ዙሪያ መምከራቸውን…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ በአንድ ቀን ብቻ 137 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ተገኘባቸው Tibebu Kebede May 29, 2020 0 አዲስ አበባ፣ግንቦት 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 5 ሺህ 15 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ በ137 ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው። በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥርም 968 ደርሷል። የዜናው ዝርዝር ከቆይታ በኋላ…