Fana: At a Speed of Life!

የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ የአማራ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እና የኮሮና ቫይረስ ምርመራና ህክምና መስጫ ማዕከልን ጎበኙ። በጉብኝቱ ወቅት የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አቶ ተመሥገን ጥሩነህን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የስራ…

ጣልያን የአውሮፕላን በረራ ዳግም ልታስጀምር ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጣልያን ተቋርጦ የነበረውን የአውሮፕላን በረራ ዳግም ልታስጀምር ነው። የሃገሪቱ መንግስት በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ተቋርጦ የቆየው በረራ ዳግም እንዲጀመር የሚያስችል ስምምነትን ፈርሟል። የአሁኑ ውሳኔ ከሁለት ወር በላይ ተዘግቶ የቆየውን ሁለገብ…

የህገ መንግስት ትርጉምን የተመለከተው የባለሙያዎች ሀሳብ መስጫ መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የህገ መንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ የህገ መንግስት ትርጉምን በተመለከተ ያዘጋጀው የባለሙያዎች ሀሳብ መስጫ መድረክ በሸራተን አዲስ ተካሄደ። ጉባኤው ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሕገ መንግስታዊ ጉዳዮች ላይ ለቀረበለት ጥያቄ የሚመለከታቸው…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 27 ፓርቲዎችን ሰረዘ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 27 ፓርቲዎችን መሰረዙ አስታወቀ። ቦርዱ እስከ መጋቢት 3 ቀን 2012 ዓ.ም. ድረስ በቀድሞ ህግ ሰርተፍኬት የነበራቸው እና በቀድሞው ህግ ምዝገባ ጀምረው ለነበሩ 106 ፓርቲዎች በአዲሱ ህግ ላይ የተቀመጡ…

በአዲስ አበባ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ክልከላ የተላለፉ ከ2 ሺህ 800 በላይ ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ከ2 ሺህ 800 በላይ ሰዎች የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ባለማድረግ እንዲሁም አካላዊ ርቀትን ባለማክበር በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ። ኮሚሽኑ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ለማስከበር ሰው በሚበዛባቸው አካባቢዎች፣ በገበያ…

ባለፉት 24 ሰአታት ለ3 ሺህ 707 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 15 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ3 ሺህ 707 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 15 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ሚኒስትሯ በፌስቡክ ገጻቸው እንዳስታወቁት ቫይረሱ የተገኘባቸው ሁሉም ኢትዮጵያውያን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት የጋራ መርህ ላይ ተመስርተው ጠንካራ ተቋም እንዲፈጥሩ  አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት የጋራ መርህ ላይ ተመስርተው ጠንካራ ተቋም እንዲፈጥሩ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ አሳሰቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን፣ ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ…

ኮቪድ19ን ለመከላከል ንጽህናን መጠበቅ ቀዳሚ መፍትሄ ተደርጎ ሊወሰድ እንደሚገባ ወተር ኤይድ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮቪድ19ን ለመከላከል ውሃን ማቅረብና ንጽህናን መጠበቅ ቀዳሚ መፍትሄ ተደርጎ ሊወሰድ እንደሚገባ ወተር ኤይድ አስታወቀ። ድርጅቱ እጅን መታጠብ ሰዎችን ከኮቪድ19 ለመከላከል ወሳኝ በመሆኑ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በሽታውን ለመግታት ውሃን…

ሊከሰቱ የሚችሉ ቀውሶችን አስቀድሞ መከላከል የሚያስችሉ የዝግጅት ስራዎችን ማጠናከር ይገባል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋን ተከትሎ ሊከሰቱ የሚችሉ ቀውሶችን አስቀድሞ ለመከላከል የሚያስችሉ የዝግጅት ስራዎችን ማጠናከር እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ። ብሔራዊ የአደጋ መከላከል እና ዝግጁነት ኮሚቴ በምስል…

ኳታር የአፍ መሸፈኛ ጭምብል የማይጠቀሙ ሰዎችን 53 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ልትቀጣ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኳታር ዜጎቿ የአፍ መሸፈኛ ጭምብልን በአስገዳጅነት እንዲጠቀሙ ወሰነች። የኳታር የሃገር ውስጥ ሚኒስቴር እንደገለጸው ከፊታችን እሁድ ጀምሮ ከቤት ውጭ የሚንቀሳቀሱ ዜጎች የአፍ መሸፈኛ ጭምብል በግዴታ መጠቀም ይኖርባቸዋል። ይህን የማያደርጉ…