Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮ-ሱዳን ከፍተኛ የፖለቲካ ምክክር መድረክ በመካሄድ ላይ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  ለሁለት ቀናት የሚካሄደው የኢትዮ ሱዳን ከፍተኛ የፖለቲካ ምክክር መድረክ ዛሬ ግንቦት 8 ቀን 2012 ዓም በአዲስ አበባ ሂልተን ሆቴል ተጀምሯል። ከፍተኛ የፖለቲካ ምክክር መድረኩ የኢፌዲሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን እና የሱዳን…

ይህን ክፉ ጊዜ ማለፍ የሚቻለው በመተጋገዝና በመተሳሰብ ነው- ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ይህን ክፉ ጊዜ ማለፍ የሚቻለው በመተጋገዝና በመተሳሰብ መሆኑን የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ። በኦሮሚያ ክልል የአርሲ ዞን ተወላጆች ከተለያዩ አካላት ያሰባሰቡትን የ20 ሚሊዮን ብር ግምት ያለው ቁሳቁስ በዞኑ ሰባት…

በጋምቤላ ክልል 4 ወረዳዎች የበረሃ አንበጣ ተከሰተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጋምቤላ ክልል በሚገኙ አራት ወረዳዎች የበረሃ አንበጣ መንጋ መከሰቱን የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ኦጁሉ ሎዋል ለኢዜአ እንደገለጹት የበረሃ አንበጣ መንጋው ከግንቦት 4/2012 ጀምሮ…

የውጪ ምንዛሬ ክምችትን ለመጨመር፣ ለዕዳ ስረዛና አደረጃጀትን ለመቀየር የሚደረጉ ጥረቶች ተጠናክረው ይቀጥላሉ- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጪ ምንዛሬ ክምችትን ለመጨመር እንዲሁም ለዕዳ ስረዛ እና አደረጃጀትን ለመቀየር የሚደረጉ ጥረቶች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ገለፁ። የብሔራዊ ማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ አባላት ስብሰባ በዛሬው እለት መካሄዱን ጠቅላይ…

ለ26 ዓመታት ሽሽት ላይ የነበረ የሩዋንዳ ዘር ፍጅት ወንጀል ተጠርጠጣሪ ፈረንሳይ ውስጥ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለ26 ዓመታት ሽሽት ላይ የነበረ የሩዋንዳ ዘር ፍጅት ወንጀል ተጠርጠጣሪ ፍሊሸን ካጉባ ፈረንሳይ ውስጥ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለፀ። ለሚሊሽያዎች ገንዘብ በመስጠት 800 ሺህ ያክል ሰዎች እንዲሞቱ ምክንያት ሆኗል በሚል ወንጀል የተጠረጠረው…

ኤጀንሲው ከ6 ሜትር ርቀት በሁለት ቋንቋ መረጃን የሚሰጥ ከንክኪ ነጻ የሆነ የእጅ ማጽጃ ማሳሪያ ጥቅም ላይ አዋለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢንፎሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ከ6 ሜትር ርቀት በሁለት ቋንቋ መረጃን የሚሰጥ ከንክኪ ነጻ የሆነ የእጅ ማጽጃ ማሳሪያ ጥቅም ላይ አዋለ። የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል የሚረዳ መረጃን የሚሰጥና ከንክኪ ነጻ የሆነ የእጅ ማጽጃ ማሳሪያ ጥቅም…

ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ 19 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 4 ሺህ 44 የላብራቶሪ 19 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው። የጤና ሚኒስቴር ባወጣው የ24 ሰዓታት እለታዊ መግለጫ በሀገሪቱ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 306 መድረሱን አስታውቋል። ቫይረሱ…

ጠ/ሚ ዐቢይ በሱዳን የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ከተመራው ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሱዳን የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር አምባሳደር ዑመር ባሕር ማኔስ ከተመራው ከፍተኛ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም የታላቁ ሕዳሴ ግድብ፣ የድንበር ማካለል፣ የኢትዮ ሱዳን የኢኮኖሚ ትሥሥርን ማጠናከር፣…

በ790 ሚሊየን ብር የተገነባው የቃሊቲ የአውቶብስ ዴፖ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)   በ790 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የቃሊቲ የአውቶብስ ዴፖ ዛሬ ተመረቀ። የአውቶብስ ዴፖውን የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በይፋ መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል። 5 ነጥብ 2 ሄክታር ስፋት ያለው የቃሊቲ…

የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለቤት ተከራዮች በግንቦት ወር ክፍያ ላይ የ50 በመቶ ቅናሽ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለ18 ሺህ 153 የቤት ተከራዮች በድጋሚ በግንቦት ወር ክፍያ ላይ የ50 በመቶ ቅናሽ ማድረጉን አስታወቀ። ኮርፖሬሽኑ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ ይህንንም ተከትሎ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል…