Fana: At a Speed of Life!

ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በትግራይ ክልል የሚደረገውን መልሶ ማቋቋም እንዲያግዝ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በትግራይ ክልል የሚደረገውን መልሶ ማቋቋም እንዲያግዝ ጥሪ አቀረበ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን መንግስት የወሰደውን የተናጥል የተኩስ አቁም በተመለከተ ተቀማጭነታቸውን አዲስ…

የአሜሪካ ጦር በአፍጋኒስታን የነበረውን ጦር ሰፈር ለቆ መውጣቱ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍጋኒስታን የሚገኘው የአሜሪካ ጦር ባግራም የተሰኘውን የጦር ሰፈር ለቆ መውጣቱ ተገልጿል፡፡ ወታደሮቹ ስፍራውን ለቀው የወጡት ዋሽንግተን ከታሊባን ጋር በገባችው ስምምነት መሰረት መሆኑን የአሜሪካ መከላከያ ሚኒስቴር ከፍተኛ ባለስልጣናት…

በመዲናዋ የ8ኛ ክፍል ተፈታኞች የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሄዱ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎችእ ከፈተና በኋላ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሄዱ፡፡ ተማሪዎቹ በትምህርት ቤቶቻቸው አካባቢ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ማካሄዳቸውን የአዲስ አበባ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ጽህፈት ቤት መረጃ…

በምሽቱ ዳይመንድ ሊግ ዮሚፍ ቀጀልቻ ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት ምሽት በኖርዌይ ኦስሎ በተካሄደ የዳይመንድ ሊግ የሩጫ ውድድር አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ ድል ቀንቶታል፡፡ ዮሚፍ በ3 ሺህ ሜትር ውድድር አሸናፊ ሲሆን፥ ርቀቱን 7 ደቂቃ ከ26 ሰከንድ ከ25 ማይክሮ ሰከንድ ማጠናቀቁን የአፍሪካ ዩናይትድ አትሌቲክስ…

የሽብር ቡድኑ ህወሃት የእርዳታ መስመርን ለመገደብ የተከዜ ድልድይን አውድሟል

አዲስ አበባ፣ሰኔ 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድኑ ህወሃት የእርዳታ መስመርን ለመገደብ ሆን ብሎ የተከዜ ድልድይን ማውደሙ ተገልጿል። የትግራይ አርሶ አደሮች የመኸር ግብርና እዲያከናውኑ ለመደገፍ የወጣውን የሰብዓዊ የተኩስ አቁም ስምምነት ውድቅ ያደረገው የሽብር ቡድኑ ህወሃት የተከዜ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከደቡብ ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከደቡብ ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቹንግ ኢዩ ዮንግ ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የስልክ ውይይት አድርገዋል። በዚህ ወቅትም በሁለቱ ሀገራት መካከል የቆየውን ዘርፈ ብዙ…

አቶ ቡልቻ ደመቅሳ በምጣኔ ሃብት ዘርፍ ላበረከቱት አስተዋጽኦ ስጦታ ተበረከተላቸው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ አክሲዮን ማህበር በጋራ ባዘጋጁት ሥነ ስርዓት ላይ ለአቶ ቡልቻ ደመቅሳ ለገጣፎ በሚገኘው በመኖሪያ ቤታቸው ተገኝተው ስጦታ አበርክተውላቸዋል፡፡ ለ91 ዓመቱ አዛውንት ስጦታው የተበረከተላቸው…

ኢትዮጵያ እና እስራኤል የኮቪድ19 ክትባትን በጋራ ማምረት በሚችሉበት አግባብ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና እስራኤል የኮቪድ19 ክትባትን በጋራ ማምረት በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በኢትዮጵያ ከእስራኤል አምባሳደር አለልኝ አድማሱ እና ምክትል አምባሳደር ኦር ዳንኤሊ ጋር በጤናው ዘርፍ በጋር…

ቶተንሃም ሆትስፐርስ ኑኖ ኢስፒሪቶ ሳንቶን አሰልጣኝ አድርጎ ሾመ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ለንደኑ ቶተንሃም ሆትስፐርስ ፖርቹጋላዊውን ኑኖ ኢስፒሪቶ ሳንቶን አሰልጣኝ አድርጎ መሾሙን አስታወቀ፡፡ ፖርቹጋላዊው አሰልጣኝ በወልቭስ አራት አመታትን አሳልፈው በውድድሩ አመቱ መጨረሻ ከክለቡ ጋር ተለያይተዋል፡፡ አሰልጣኙ ኤቨርተንን…

መንግስት በትግራይ ክልል የተናጥል የተኩስ አቁም ማድረጉን ሃገራትና ዓለም አቀፍ ተቋማት እውቅና እየሰጡት ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል የተናጥል የተኩስ አቁም ማድረጉን ሃገራትና ዓለም አቀፍ ተቋማት እውቅና እየሰጡት መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ ከዚህ…