“በልጆች ልብ ችግኝ እንትከል”በሚል ከ1 ሺህ ህጻናት ጋር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተካሄደ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ "በልጆች ልብ ችግኝ እንትከል"በሚል ከከተማው ከተውጣጡ ከ1 ሺህ ህጻናት ጋር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተካሄደ።
ከህጻናቱ ጋር ችግኝ የተከሉት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ፥ “ዛሬ…