በአዲስ አበባ 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር የሚገመቱ ህገ ወጥ የፊት ጭንብል እና የስንፈተ ወሲብ መድሃኒቶች ተያዙ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር የሚገመቱ ህገ ወጥ የፊት ጭንብል እና የስንፈተ ወሲብ መድሃኒቶች ተያዙ።
ህገ ወጥ የፊት ጭምብሎቹና የስንፈተ ወሲብ መድሃኒቶቹን ሲያዘዋውሩ የነበሩ ስምንት ግለሰቦችን የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ቁጥጥር…