Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር የሚገመቱ ህገ ወጥ የፊት ጭንብል እና የስንፈተ ወሲብ መድሃኒቶች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር የሚገመቱ ህገ ወጥ የፊት ጭንብል እና የስንፈተ ወሲብ መድሃኒቶች ተያዙ። ህገ ወጥ የፊት ጭምብሎቹና የስንፈተ ወሲብ መድሃኒቶቹን ሲያዘዋውሩ የነበሩ ስምንት ግለሰቦችን የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ቁጥጥር…

በኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ዓለም አቀፋዊነት ፎረም ምስረታ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዓለም አቀፋዊነት ላይ የሚሰራ ፎረም ለመመስረት በሚያስችሉ ሁኔታዎች ላይ ውይይት ተካሄደ። ውይይቱን የከፈቱት የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ በከፍተኛ ትምህርት ዓለም…

የመርማሪ ቦርዱ አባላት የከተማ አስተዳደሩ ኮቪድ19ን ለመከላከልና የገቢ ምንጭ የሌላቸውን ነዋሪዎች ለመደገፍ ያሰባሰባቸውን ንብረቶች ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻፀም መርማሪ ቦርድ አባላት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮቪድ19ን ለመከላከልና የገቢ ምንጭ የሌላቸውን ነዋሪዎች ለመደገፍ ያሰባሰባቸውን ንብረቶች ጎብኝተዋል። የከተማዋ የወጣቶችና የበጎ ፈቃደኞች ማስተባበሪያ ቢሮ…

በኮቪድ-19 ምክንያት በሰራተኛው ላይ ከህግ አግባብ ውጪ የስራ ዋስትና እጦት እንዳይደርስ ትኩረት ሊደረግ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝ ምክንያት በሠራተኛው ላይ ከህግ አግባብ ውጭ የሥራ ዋስትና እጦት እንዳይደርስ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አሳሰበ። የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ…

በግብጽ ሲናይ በረሃ በተፈጸመ ጥቃት 10 ወታደሮች ተገደሉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብጽ ሲናይ በረሃ በተፈጸመ ጥቃት 10 ወታደሮች መገደላቸው ተሰማ። የሃገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ታመር አል ሪፋይ እንዳሉት ጥቃቱ በደቡባዊቷ ቤር አል አቤድ ከተማ በወታደራዊ ተሽከርካሪ ላይ የተፈጸመ የቦምብ ጥቃት የደረሰ ነው።…

ባለፉት 24 ሰዓታት ለ912 ሰዎች ምርመራ ተደርጎ 2 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 7 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ለ912 ሰዎች ምርመራ ተደርጎ 2 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ሚኒስትሯ በፌስ ቡክ ገጻቸው እንዳስታወቁት ቫይረሱ የተገኘባቸው የ20 እና 25 አመት ወጣት ኢትዮጵያውያን…

አይ ኤም ኤፍ ለኢትዮጵያ የ411 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም /አይ ኤም ኤፍ/ ለኢትዮጵያ የ411 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ ድጋፍ አፀደቀ። የተቋሙ ቦርድ ያፀደቀው ድጋፍ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል የሚውል ነው ተብሏል። የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ቦርድ…

ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ የዓለም የሠራተኞች ቀንን ምክንያት በማድረግ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ዛሬ እየተከበረ ያለውን የዓለም የሠራተኞች ቀንን ምክንያት በማድረግ መልዕክት አስተላልፈዋል።   የመልዕክታቸው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል።   እንኳን ለዓለም…

የኮሮናቫይረስን ለመከላከል በድንበር አካባቢዎች ቁጥጥር እንዲጠናከር ተደረጓል- አቶ ሙስጠፌ መሃመድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮናቫይረስን ለመከላከል በድንበር አካባቢች ቁጥጥር እንዲጠናከር መደረጉን የሶማሌ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ገለፁ። ክልሉ ከጅቡቲ፤ ሶማሊያና ኬኒያ ጋር በድንበር እንዲሁም ከሶስቱ ሀገራት ህዝቦች ጋር ደግሞ በባህል እና…

በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው አብዛኞቹ ሰዎች በለይቶ ማቆያ ውስጥ የነበሩ መሆናቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ከተገኘባቸው ሰዎች ውስጥ አብዛኞቹ በለይቶ ማቆያ ውስጥ የነበሩ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ገለፀ። ይህ መረጃ እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ በኢትዮጵያ በአጠቃላይ በኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው 131…