የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በምጣኔ-ሀብት ላይ የሚያስከትለውን አሉታዊ ጫና የሚቀንሱ የፖሊሲ ውሳኔዎች ተላልፏል
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግስት የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝ በኢትዮጵያ ምጣኔ-ሃብት ላይ የሚያስከትለውን አሉታዊ ጫና ለመቀነስ ያስችላሉ ያላቸውን የተለያዩ የፖሊሲ ውሳኔዎች ማሳለፉን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ኢዮብ ተካልኝ ገለጹ።
ውሳኔዎቹ ከውዝፍ…