Fana: At a Speed of Life!

የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በምጣኔ-ሀብት ላይ የሚያስከትለውን አሉታዊ ጫና የሚቀንሱ የፖሊሲ ውሳኔዎች ተላልፏል

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግስት የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝ በኢትዮጵያ ምጣኔ-ሃብት ላይ የሚያስከትለውን አሉታዊ ጫና ለመቀነስ ያስችላሉ ያላቸውን የተለያዩ የፖሊሲ ውሳኔዎች ማሳለፉን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ኢዮብ ተካልኝ ገለጹ። ውሳኔዎቹ ከውዝፍ…

በኢትዮጵያ በ24 ሰዓት ውስጥ ለ1 ሺህ 408 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ምርመራ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት በ24 ሰዓታት ውስጥ ለ1 ሺህ 408 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ምርመራ መደረጉን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለፁ። ባለፉት በ24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ ምርመራም ተጨማሪ 1 ሰው ላይ የኮሮና ቫይረስ መገኘቱንም ሚኒስትሯ…

ምክር ቤቱ ምርጫን በተመለከተ የመፍትሄ ሀሳብ እንዲያቀርብ ለህግ፣ ፍትህና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መራ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን በዛሬው እለት አካሂዷል። በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የመሰብሰቢያ አደራሽ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባውም የተለያዩ ውሳኔዎችን መርምሮ አጽድቋል። ምክር ቤቱ በመደበኛ…

ጀርመን ለኢትዮጵያ የ4 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር የድጋፍ ማዕቀፍ ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጀርመን ለኢትዮጵያ የ4 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር የድጋፍ ማዕቀፍ ይፋ ማድረጓን የጀርመን የኢኮኖሚ ትብብርና ልማት ሚኒስትር ጀርድ ሙለር አስታወቁ። የኢኮኖሚ ትብብርና ልማት ሚኒስትር ጀርድ ሙለር፥ ጀርመን በዚህ አስቸጋሪ በሆነው ኮሮና ቫይረስ…

የጊኒ ቢሳው ጠቅላይ ሚኒስትር የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጊኒ ቢሳው ጠቅላይ ሚኒስትር ኑኖ ጎሜዝ ናቢያም በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተገለፀ። ጠቅላይ ሚኒስትር ኑኖ ጎሜዝ በተደረገላቸው ምርመራ የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸውም የጊኒ ቢሳው የጤና ሚኒስትር አረጋግጧል። ከጠቅላይ ሚኒስትሩ በተጨማሪም…

በጃን ሜዳ አካባቢ ተፈጥሮ በነበረው ግርግር በ7 ሰዎች ላይ ቀላልና መካከለኛ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጃን ሜዳ አካባቢ ተፈጥሮ በነበረው ግርግር በስድስት ሰዎች ላይ ቀላል እንዲሁም በአንድ ግለሰብ ላይ መካከለኛ ጉዳት መድረሱን የአዲስ አበባ ፓሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ጉዳቱ ያጋጠመው በተከሰተ መገፋፋት መሆን ፓሊስ ገልጿል። የንግዱ ስርዓቱ…

የሕዳሴው ግድብ በመጭው ክረምት ውሃ መያዝ የሚችልበት የግንባታ ደረጃ ላይ ደርሷል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ውሃ መያዝ የሚችልበት የግንባታ ደረጃ ላይ መድረሱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የህዝብና ዓለም ዓቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ሞገስ መኮንን…