Fana: At a Speed of Life!

በጃክ ማ ለአፍሪካ ሀገራት የተበረከቱ 3ኛ ዙር የኮሮና ቫይረስ የህክምና ቁሳቁሶች ዛሬ አዲስ አበባ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሊባባ ፋውንዴሽን መስራችና ዋና ስራ አስፈጻሚ ጃክ ማ ለአፍሪካ ሀገራት የተበረከቱ ሶስተኛ ዙር የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ቁሳቁሶች ዛሬ አዲስ አበባ ደርሰዋል። በዚህም ለአፍሪካ ሀገራት የተላኩ 4 ነጥብ 6 ሚሊየን ማስኮች፣ 500 ሺህ…

በትራፊክ አደጋ የ10 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በምሥራቅ ጎጃም ዞን ከሞጣ ወደ አዲስ አበባ ይጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብስ ከከባድ ገልባጭ መኪና ጋር ተጋጭቶ የ10 ሰዎች ሕይወት አልፏል። አደጋው ከንጋቱ 11 ሰዓት ከ30 ከሞጣ ወደ አዲስ አበባ ይጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ…

በቻይና ዉሃን በሆስፒታል የነበሩ ሁሉም የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች አገግመው ከሆስፒታል ወጡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ለመጀመሪያ ጊዜ የታየባት የቻይናዋ ግዛት የሆነችው ዉሃን ሁሉም የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች አገግመው ከሆስፒታል ወጥተዋል። የሃገሪቱ የጤና ኮሚሽን ቃል አቀባይ ሚ ፈንግ በዛሬው ዕለት በሆስፒታሉ የቀረ የኮሮና ቫይረስ ታማሚ እንደሌለ…

በኢትዮጵያ ከኮሮና ቫይረስ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 41 ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ)  ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገ 957 የላቦራቶሪ ምርመራ አንድ ሰው የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘበት የኢፌዴሪ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለፁ። ሚኒስትሯ በአጠቃላይ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 123 መድረሱን…

የኦሮሚያ ክልል 2 ሺህ 160 የውሃ መሳቢያ ፓምፖችን ለመስኖ ልማት ማህበራት አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት 2 ሺህ 160 የውሃ መሳቢያ ፓምፖችን ለመስኖ ልማት ማህበራት አስረከበ። የርክክብ ስነ ስርዓቱ የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በተገኙበት በዛሬው እለት በአዲስ አበባ በሚገኘው የርእሰ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይና ፕሬዚዳንት ትራምፕ በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ እና የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በስልክ ተወያዩ።   ውይይቱን አስመልክተው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በትዊተር ገፃቸው፥ "ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር…

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ በሚሊኒየም አዳራሽ በመዘጋጀት ላይ ያለውን የኮቪድ 19 የህክምና መስጫ ማዕከል ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈፃጸም መርማሪ ቦርድ በሚሊኒየም አዳራሽ በመዘጋጀት ላይ ያለውን የኮቪድ 19 የህክምና መስጫ ማዕከል ጎበኘ። በጉብኝቱ ወቅት የማዕከሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ኢስማኤል ሸምሰዲን ለቦርዱ አባለት የማዕከሉን ዝግጅት…

በየካ ክፍለ ከተማ ለ190 አባወራዎች ነው ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በየካ ክፍለ ከተማ አምባሳደር መኖሪያ መንደር ኗሪዎች አቅመ ደካማ ለሆኑ ዜጎች ድጋፍ አደረጉ። የመኖሪያ መንደሩ ኗሪዎች በአካቢያቸው ለሚገኙ 190 አባወራዎች ነው የምግብ ዘይት፣ ዱቄት፣ ማካሮኒ እና ሌሎች ለምግብነት የሚውሉ…

ብሔራዊ የኮቪድ-19 ልዩ የጥናትና ምርምር ግብረ ሀይል ተቋቁሞ እየሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኮቪድ-19ን አስመልክቶ ጥናትና ምርምር በማካሔድ ምክረ ሀሳቦችን የሚያቀርብ ልዩ ግብረ-ሀይል አቋቁሞ እየሰራ እንደሚገኝ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ገለፀ። ግብረ ሀይሉ “ብሔራዊ የኮቪድ-19 ልዩ የጥናትና ምርምር ግብረ ሀይል” ሲሆን፥…

ለ1 ሺህ 19 ሰዎች ምርመራ ተደርጎ 5 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት ውስጥ በተደረገ ምርመራ ተጨማሪ 5 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። በ24 ሰአታት ውስጥ ለ1 ሺህ 19 ሰዎች ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ምርመራ መደረጉን የጤና…