Fana: At a Speed of Life!

ምክር ቤቱ የተለያዩ አዋጆችንና ለፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ ከ630 ሚሊየን ብር በላይ በጀት በማጽደቅ ጉባዔውን አጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ምክር ቤት 3ኛ አስቸኳይ ጉባዔውን ለፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ ከ630 ሚሊዮን ብር በላይ ተጨማሪ በጀትና የተለያዩ አዋጆችን በማጽደቅ ዛሬ አጠናቀቀ። የክልሉ ምክር ቤት ትናንት የተጀመረው ጉባኤ በበጀት አመቱ በክልሉ ለተከናወኑ መደበኛና…

የእምቦጭ አረምን ከጣና ሐይቅ ለማስወገድ ከዘመቻ ሥራዎች የተሻገረ ርብርብ እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የእምቦጭ አረምን ከጣና ሐይቅ ላይ በዘላቂነት ለማስወገድ ከዘመቻ ሥራዎች የተሻገረ ርብርብ እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ፡፡ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በጣና ሐይቅ ላይ የተከሰተው መጤ የእምቦጭ አረም ለሐይቁ የህልውና አደጋ መኾኑ በተደጋጋሚ ሲገለጽ ቆይቷል፡፡…

በመዲናዋ የሚገነበው የአማራ ባህል ማዕከል አልማ ለሚያከናውነው የልማት ስራ አጋዥ እንደሚሆን ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ባህል ማዕከል ግንባታ የአማራ ህዝብ ባህልና ትውፊት ተጠብቆ እንዲቆይ ከማድረግ ባሻገር የአማራ ልማት ማህበር (አልማ) የሚያከናውናቸውን የልማት ስራዎች እንደሚያግዝ ተገልጿል። በአዲስ አበባ የአማራ ባህል ማዕከል መገንቢያ ቦታ ርክክብን…

ሌ/ጀኔራል አስራት ዴኔሮ በመተከል ዞን ተፈናቅለው የነበሩ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም እየተሰራ ያለው ስራ ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን የተቀናጀ ግብረ ሃይል ዋና አስተባባሪ ሌተናል ጀኔራል አስራት ዴኔሮ የተመራ ቡድን በመተከል ዞን ማንዱራ ወረዳ ተፈናቅለው የነበሩ ዜጎች ያሉበትን ሁኔታ ጎብኝቷል። ተፈናቅለው የነበሩ ዜጎችን በዘላቂነት መልሶ ለማቋቋም በዞኑና…

በማዕድን ማውጫ አካባቢዎች የሚከሰቱ የፀጥታ ችግሮች መፍትሄ ይፈልጋሉ-የማዕድንና ነዳጅ ሚንስቴር

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕድን ማውጫ አካባቢዎች የሚከሰቱ የፀጥታ ችግሮችን በሰላም ሚኒስቴር በኩል መፍትሄ እንዲገኝ መግባባት ላይ መደረሱን የማዕድንና ነዳጅ ሚንስቴር አስታወቀ። ከክልሎች ጋር በነበረ ውይይት ላይ የሰላም ሚኒስቴር ዲኤታ ወ/ሮ ፍሬአለም…

የሚንስቴር መ/ቤቱ ሰራተኞች ከ4ሺህ በላይ ችግኞችን ተከሉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማቱ ሰራተኞች በምስራቅ ሸዋ ዞን ሉሚ ወረዳ "በኢትዮጵያን እናልብስ" አረንጓዴ አሻራ መርሃግብር ነው ችግኞችን የተከሉት። የትራንስፖር ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ፥ ለትውልዱ አረንጓዴና…

ለምርጫው ስኬታማነት ጉልህ ድርሻ ያበረከቱ አካላት የሀገር ባለውለታዎች ናቸው – አቶ እርስቱ ይርዳው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ6ተኛው ሀገራዊ ምርጫ ስኬታማነት ጉልህ ድርሻ ያበረከቱ አካላት የሀገር ባለዉለታዎች ናቸው አሉ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው። ክልሉ በቀጣይ የድህረ ምርጫ የልማት ተግባራትን እንዴት ያሳካ በሚል ውጥን…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የታደሰውን የእናት አርበኛ ወ/ሮ ማሚቴ ምህረቱ ቤት አስረከቡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የታደሰውን የእናት አርበኛ ወ/ሮ ማሚቴ ምህረቱ ቤት አስረከቡ። የከተማ አስተዳደሩ ባለሀብቶችን እና በጎፍቃደኛ ግለሰቦችን በማስተባበር የአቅመ ደካሞችን እና…

ምርጫው እጅግ ሰላማዊና ዲሞክራሲያዊ ሆኖ መጠናቀቁ ታሪካዊ ድል ነው- የኦሮሚያ የፖለቲካፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክክር መድረክ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ስድስተኛው ሃገራዊ ምርጫ እጅግ ሰላማዊና ዲሞክራሲዊ ሆኖ መጠናቀቁ ታሪካዊ ድል ነው ሲል የኦሮሚያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክክር መድረክ አስታወቀ። ምክክር መድረኩ ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ስድስተኛው ሃገራዊ ምርጫ ከዚህ ቀደም…

የህውሃት የጁንታ ቡድን ርዝራዦችን አድኖ ህጋዊ እርምጃ ለመውሰድ የተጀመረው ዘመቻ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አሸባሪው የህውሃት ጁንታ ቡድን ርዝራዦች የሰብዓዊ ድጋፍ አቅራቢዎች ላይ የፈፀሙትን ጥቃት አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ በትግራይ ክልል በሚገኘው አቢ አዲ በተባለ አካባቢ የአሸባሪው የህውሃት ጁንታ ቡድን ርዝራዦች ድንበር…