የሀገር ውስጥ ዜና የሰኔ 30 የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር በአርባ ምንጭ ከተማ ተጀመረ Tibebu Kebede Jun 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትምህርት ዘርፍ የሰኔ 30 አረንጓዴ አሻራ ቀን "ኢትዮጵያን እናልብስ"መርሃ-ግብር በዛሬው ዕለት በበአርባ ምንጭ ከተማ ችግኞችን በመትከል ተጀምሯል። በመርሃ ግብሩ የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ፣የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከሳዑዲ ዓረቢያ 2 ሺህ 257 ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Tibebu Kebede Jun 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሳዑዲ ዓረቢያ 2 ሺህ 257 ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። በሳዑዲ ዓረቢያ የሚገኙ ዜጎቻችንን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ የተቀናጀ ጥረት በመደረግ ላይ ይገኛል። በዚህ መሰረትም በትናትናው ዕለት 2 ሺህ 257 ዜጎች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና አሜሪካ በኢራን በሚደገፉ የኢራቅ እና ሶሪያ ታጣቂ ቡድኖች ላይ የአየር ላይ ጥቃት ፈጸመች Tibebu Kebede Jun 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በኢራን በሚደገፉ የኢራቅ እና የሶሪያ ታጣቂ ቡድኖች ላይ የአየር ላይ ጥቃት መፈጸሟ ተሰምቷል፡፡ የአየር ላይ ጥቃቱ ታጣቂ ቡድኖች ኢራቅ በሚገኘው የአሜሪካ ጦር ሰፈር ላይ ለፈጸሙት የድሮን ጥቃት አጸፋዊ ምላሽ መሆኑን የአሜሪካ መከላከያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የጀነራል ሰአረ መኮንን ገዳይ በእድሜ ልክ ጽኑ እስራት ተቀጣ Tibebu Kebede Jun 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀነራል ሰአረ መኮንን ገዳይ አስር አለቃ መሳፍንት ጥጋቡ በእድሜ ልክ ጽኑ እስራት ተቀጣ። አቃቤ ህግ በሞት እንዲቀጣ ጥያቄ አቅርቦ የነበረ ቢሆንም 4 የቅጣት ማቅለያ በማቅረቡ ቅጣቱ በእድሜ ልክ እስራት እንዲቀል ፍርድ ቤቱ ወስኗል፡፡ የቅጣት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በ2014 ዓ.ም 906 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን የምግብ ዘይት ፍጆታ እንደሚኖራት ተጠቆመ Tibebu Kebede Jun 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የምግብ ዘይት ፍጆታ በሀገር በቀል አምራች ኢንዱስትሪዎች ለመሸፈን በሚደረገው ጥረት በገጠሙ ተግዳሮቶች ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ ነው። በውይይት መድረኩ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል እና የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ኡመር…
የሀገር ውስጥ ዜና የትራንስፖርት እጥርቱን ለማቃለል በአጭር ጊዜ የ200 አውቶብሶች ግዥ ሊፈጸም ነው Tibebu Kebede Jun 28, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የትራንስፖርት እጥርቱን ለማቃለል የ200 አውቶብሶች ግዥ ሊፈጸም መሆኑን የከተማዋ የመንግስት ግዥ እና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት አስታውቋል። የተቋሙ ስራ አስኪያጅ አቶ ቢቂላ ገላና ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት…
የሀገር ውስጥ ዜና የፖለቲካ ፓርቲዎች በሃገራዊና ክልላዊ ልማት ላይ የጀመሩትን ተሳትፎ አጠናክረው መቀጠል አለባቸው-አቶ ኡሞድ ኡጁሉ Tibebu Kebede Jun 27, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎች በሃገራዊና ክልላዊ ልማት ላይ የጀመሩትን ተሳትፎ አጠናክረው እንዲቀጥሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ጠየቁ። በጋምቤላ ክልል የሚንቀሳቀሱ ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ ሃገራዊና ክልላዊ ልማት ላይ የጀመሩትን…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሱዳን በዳርፉር የጦር ወንጀል የፈጸሙ የቀድሞ ባለስልጣናትን አሳልፋ ለመስጠት ተስማማች Tibebu Kebede Jun 27, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን በዳርፉር የጦር ወንጀል በመፈጸም የሚፈለጉ የቀድሞ ባለስልጣናትን ለዓለም አቀፉ የጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት አሳልፋ ለመስጠት ተስማምታለች፡፡ ውሳኔው በቅርቡ በሱዳን ጉብኝት ያደረጉት የዓለም አቀፉ የጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት ተሰናባች ዓቃቤ…
ፋና ስብስብ በደሴ ከተማ አንዲት እናት ሶስት ወንድ ልጆችን በአንዴ ተገላገለች Tibebu Kebede Jun 27, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደሴ ከተማ አንዲት እናት ሶስት ወንድ ልጆችን በአንዴ ተገላገለች። ወይዘሮ ራቢያ ሸምሰዲን በትላንትናው ዕለት ነው ሶስት ወንድ ልጆችን የተገላገለችው። በደሴ ከተማ ሮቢት ሰፈር ነዋሪ የሆነችው ወይዘሮ ራቢያ የምጥ ስሜት ስለተሰማት ወደ…
የሀገር ውስጥ ዜና በትምህርት ዘርፍ የሰኔ 30 አረንጓዴ አሻራ ቀን “ኢትዮጵያን እናልብስ”መርሃ-ግብር ነገ በአርባ ምንጭ ከተማ ይጀመራል Tibebu Kebede Jun 27, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትምህርት ዘርፍ የሰኔ 30 አረንጓዴ አሻራ ቀን "ኢትዮጵያን እናልብስ" ሀገራዊ መርሃ-ግብር ነገ በአርባምንጭ ከተማ ይጀመራል። በመረሃ-ግብሩ ለመሳተፍ የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ፣ የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች፣የ12…