Fana: At a Speed of Life!

የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ቶላ ከኮሮናቫይረስ ነጻ መሆናቸው ታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮሮናቫይረስ ከተያዘው ጃፓናዊ ጋር ንክኪ የነበራቸው የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ቶላ በሪሶ ከቫይረሱ ነጻ መሆናቸው ተገለጸ። ከ12 ቀናት በፊት ከጃፓናዊው ጋር ንኪኪ የነበራቸው  21 ሰዎች ነጻ መሆናቸውን በሐኪሞች እንደተገለጸላቸው…

የኢፌዴሪ የወንጀል ፍትህ ፖሊሲ በአፋን ኦሮሞና በትግርኛ ቋንቋ ተተረጉሞ መታተሙ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማርኛና እንግሊዘኛ ቋንቋ ታትሞ በስራ ላይ የነበረው የኢፌዴሪ የወንጀል ፍትህ ፖሊሲ በአፋን ኦሮሞ እና በትግሪኛ ቋንቋ ተተረጉሞ መታተሙ ተገለፀ። የኢፌዴሪ ወንጀል ፍትህ ፖሊሲው በአፋን ኦሮሞ በአማርኛና እንግሊዘኛ፤ በትግሪኛ በአማርኛና…

የአፍሪካ ሀገራት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት የተለያዩ እርምጃዎችን እየወሰዱ ነው

አዲስ አበባ፣መጋቢት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በርካታ የአፍሪካ ሀገራት የኮሮና ቫረይስ ስርጭትን ለመግታት የተለያዩ እርምጃዎችን እየወሰዱ ነው። በቅርቡ መነሻውን ቻይና ያደረገው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ወደ ተለያዩ የዓለም ሀገራት በመዛመት ላይ ይገኛል። አሁን ላይም በዓለም አቀፍ ደረጃ…

በኮሮና ቫይረስ ከተያዙ 5 ግለሰቦች ጋር የቅርብ ንክኪ ያላቸው 992 ሰዎች ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ከተያዙ 5 ግለሰቦች ጋር የቅርብ ንክኪ ያላቸው 992 ባሉበት ቦታ ለ14 ቀናት የጤና ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑን የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት አስታወቀ። ኢንስቲትዩቱ የኮሮና ቫይረስ በሽታ…

አቶ ነብዩ ስሑል ሚካኤል የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሆነው ተመደቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ ነብዩ ስሑል ሚካኤል የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሆነው መመደባቸው ተገለፀ። የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ አስተባባሪ አቶ አወሉ አብዲ እና የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ በዛሬው እለት መግለጫ ሰጥተዋል።…

በአየር ጠባይ ምክንያት ተቋርጠው የነበሩ የሀገር ውስጥ በረራዎች ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ከትናንት በስቲያ በአየር ጠባይ ምክንያት ተቋርጠው የነበሩ የሀገር ውስጥ በረራዎች መጀመራቸውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ገለጸ። አየር መንገዱ በረራዎቹ በመቋረጣቸው መንገደኞች መጉላላት አጋጥሟቸዋል ሲል ገልጿል። ሆኖም በአሁኑ ወቅት…

በኮሮና ቫይረስ ስጋት ውስጥ ከመግባት ይልቅ የጤና ባለሙያዎችን ምክር በመተግበር ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከኮሮና ቫይረስ ጋር ተያይዞ አላስፈላጊ ስጋት ውስጥ ከመግባት ይልቅ የጤና ባለሙያዎችን ምክር በመተግበር ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ። ርእሰ መስተዳድሩ አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከቫይረሱ ጋር…

በአዲስ አበባ ቤት ለቤት የሚደረግ ምንም አይነት የመድሀኒት ርጭት እንደሌለ የከተማዋ አስተዳደር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመዲናዋ ቤት ለቤት የሚደረግ ምንም አይነት የመድሀኒት ርጭት እንደሌለ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። በአዲስ አበባ ከተማ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች መኖሪያ ቤት ላይ በህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ባለሙያዎች…

ከተማ አስተዳደሩ 200 ሺህ ሊትር ሳኒታይዘርና ሳሙና ወደ ከነማ የመድሃኒት መደብሮች እያስገባ ነው

አዲስ አበባ፣መጋቢት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የተፈጠረውን የእጅ ንጽህና መጠበቂያ እጥረት ለመቅረፍ የከተማ አስተዳደሩ 200 ሺህ ሊትር ሳኒታይዘር እና ሳሙና በዛሬው እለት ወደ ከነማ የመድሃኒት መደብሮች በማስገባት ላይ ይገኛል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት…

ጃክ ማ ለአፍሪካ ሃገራት የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚረዳ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ሊያደርጉ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሊ ባባ መስራች እና ባለቤት ጃክ ማ የአፍሪካ ሃገራት የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ለሚያደርጉት ጥረት የሚውል ድጋፍ ሊያደርጉ ነው። ድጋፉ ለ54 የአፍሪካ ሀገራት ቫይረሱን ለመከላከል ለሚያደርጉት ጥረት የሚውል የህክምና ቁሳቁስ መሆኑንም ጃክ…