Fana: At a Speed of Life!

አስተዳደሩ የንጽህና መጠበቂያ ፈሳሾችን በከነማ መድሃኒት መደብሮችና ጤና ጣቢያዎች በተመጣጣኝ ዋጋ ያቀርባል – ኢንጂነር ታከለ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ አስተዳደሩ የንጽህና መጠበቂያ ፈሳሾችን በከተማዋ ውስጥ በሚገኙ የከነማ መድሃኒት መደብሮችና ጤና ጣቢያዎች በተመጣጣኝ ዋጋ እንደሚያቀርብ ተናገሩ። በጎ ፈቃደኞችንና ወጣቶችን…

የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ሊደረጉ የሚገባቸው ጥንቃቄዎች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የመጡ በመሆናቸው ተቋማቱን ዘግቶ ተማሪዎቹን ወደ የቤተሰቦቻቸው እንዲመለሱ ማድረግ ቫይረሱ እንዳይስፋፋ እየተወሰዱ ካሉ ጥንቃቄዎች አኳያ ከጥቅሙ ጉዳቱ እንደሚያመዝን መታመኑን የሳይንስና…

ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በኮሮና ቫይረስ እንዳይጠቁ የመከላከያ ዜዴዎችን ተግባራዊ እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከዩኒቨርሲቲዎች ውጭ በመላ ሀገሪቱ ትምህርት መቋረጡን ማስታወቃቸው የሚታወስ ነው። ይህን ተከትሎም የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት የሚመራ ኮሚቴ አቋቁሞ ወደ ተግባር መግባቱን…

የሩሲያ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ፑቲን ያቀረቡትን የማሻሻያ እቅድ አፀደቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ያቀረቡትን ማሻሻያ እቅድ አፀደቀ። በፕሬዚዳንቱ የቀረበው ማሻሻያ ፑቲን እስከ ፈረንጆቹ 2036 በስልጣን እንዲቆዩ የሚያስችላቸው ነው ተብሏል። ይህን ተከትሎም ፑቲን ሃገራቸውን ለሁለት…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ከርዋንዳው ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከርዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ ጋር በዛሬው ዕለት ተወያዩ። ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በዛሬው ዕለት ወደ ርዋንዳ ኪጋሊ አቅንተዋል። በቆይታቸውም ከፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ ጋር በሁለት ሀገራት ግንኙት ዙሪያ…

ከሳዑዲ ዓረቢያ መጥቶ ወደ ለይቶ ማቆያ ሊወሰድ ሲል ያመለጠው ግለሰብ ከኮሮና ቫይረስ ነፃ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዚህ ቀደም ከሳዑዲ ዓረቢያ መጥቶ የኮሮና ቫይረስ ምልክቶች አሳይቶ ወደ ለይቶ ማቆያ ሊወሰድ ሲል ያመለጠው ግለሰብ ከኮሮና ቫይረስ ነፃ መሆኑን የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩቱት አስታወቀ። ኢንስቲትዩቱ እንዳስታወቀው ግለሰቡ ከቫይረሱ ነጻ…

በሀገር ውስጥ የሚካሄዱ ስፖርታዊ ውድድሮች እና ጨዋታዎች ለ15 ቀናት እንዳይካሄዱ ተወሰነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ስፖርት ኮሚሽን በሀገር ውስጥ የሚካሄዱ ስፖርታዊ ውድድሮች፣ ጨዋታዎች፣ የስፖርት ፌስቲቫል፣ ስልጠናዎች፣ ጉባኤዎች እና ትላልቅ ስብሰባዎች ለ15 ቀናት በየትኛውም ቦታ እንደማይካሄዱ አስታወቀ። ከዚህ በተጨማሪም ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ…

ኢንስቲትዩት ከ3 ሚሊየን በላይ ማጣቀሻ መፅሐፍትን በኦንላይን አደራጅቷል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ኢንስቲትዩት ከ3 ሚሊየን በላይ ማጣቀሻ መፅሐፍትን በኦንላይን ማደራጀቱን አስታወቀ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢነጂነር አብርሃም በላይ እና የሚኒስቴሩ ከፍተኛ አመራሮች የኢንስቲትዩቱን የስራ እንቅስቃሴ…

በትግራይ ክልል የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በም/ር መስተዳድር የሚመራ ኮሚቴ ተቋቋመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር የሚመራ ኮሚቴ መቋቋሙን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ሃላፊ ዶክተር ፀጋይ በሪሁ÷ የኮሮና ቫይረስ ከቀን ወደ ቀን ስፋቱ እየጨመረ በመምጣቱ የዓለም ስጋት መሆኑን…