አስተዳደሩ የንጽህና መጠበቂያ ፈሳሾችን በከነማ መድሃኒት መደብሮችና ጤና ጣቢያዎች በተመጣጣኝ ዋጋ ያቀርባል – ኢንጂነር ታከለ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ አስተዳደሩ የንጽህና መጠበቂያ ፈሳሾችን በከተማዋ ውስጥ በሚገኙ የከነማ መድሃኒት መደብሮችና ጤና ጣቢያዎች በተመጣጣኝ ዋጋ እንደሚያቀርብ ተናገሩ።
በጎ ፈቃደኞችንና ወጣቶችን…