የሀገር ውስጥ ዜና በሚዛን አማን ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት አለፈ Tibebu Kebede Jun 26, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰባት ሰዎችን በጫነች ባጃጅ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት ማለፉን የቤንች ሸኮ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ፡፡ በአደጋው ህይወታቸው ካለፈው በተጨማሪ በአራት ሰዎች ላይ ከባድ ጉዳት መድረሱን በቤንች ሸኮ ዞን ትራፊክ ፖሊስ መምሪያ…
የሀገር ውስጥ ዜና 750 ሚሊየን ብር ወጪ የሚደረግበት የጅግጅጋ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ ተጀመረ Tibebu Kebede Jun 26, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅግጅጋ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ በክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድ በይፋ ተጀመረ፡፡ በ750 ሚሊየን ብር የሚገነባው ሁለተኛው ዙር የጅግጅጋ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ሥራ በቻይናው የሲቪል ስራ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከዛሬ ጀምሮ በየቀኑ ከሳዑዲ በማቆያ ጣብያዎች የነበሩ ዜጎች ይመለሳሉ Tibebu Kebede Jun 26, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በየቀኑ እስከ ስድስት በሚደርሱ የሳዑዲና የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራዎች በማቆያ ጣብያዎች የነበሩ ዜጎችን የሚመለሱ ይሆናል። ዜጎችን በስፋት ወደ አገር የመመለስ ሥራ ዛሬ የሚጀመር ሲሆን ቁጠራቸው ከ2ሺ በላይ ኢትዮጵያውያን ከጅዳ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሁለት ኢትዮጵያን እና አንዲት ስፔናዊት የሰብዓዊ ድጋፍ አቅራቢዎች ላይ ጥቃት ተፈጸመ Tibebu Kebede Jun 25, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የህወሃት ርዝራዥ በሚንቀሳቀስበት አካባቢ የሰብዓዊ ድጋፍ በሚያደርጉ ሁለት ኢትዮጵያን እና አንድ ስፔናዊት ላይ ጥቃት ፈፀመ ። አቢ አዲ በተባለ ስፍራ ድንበር የለሽ የሀኪሞች ቡድን ሰራተኛ በሆኑ ሰዎች ላይ በአሸባሪዉ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አርማውን ቀየረ Tibebu Kebede Jun 25, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን በተለያዩ ምክንያቶች አርማ መቀየሩን ይፋ አድርጓል፡፡ አርማውን ለመቀየር በርካታ ምክንያቶች መኖራቸውን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን የሰው ኃይል አስተዳደር ምክትል ዘርፍ ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር ታምራት ዳባ ተናግረዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የታላቁ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ኢትዮጵያን በተለያዩ መስኮች ከፍ እንድትል ያደርጋል-ምሁራን Tibebu Kebede Jun 25, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ኢትዮጵያን በተለያዩ ዘርፎች ከፍ እንድትል የሚያስችላት መሆኑን የውሃ ጉዳይ ተመራማሪና የምጣኔ ሃብት ምሁራን ገለጹ፡፡ በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና አለም አቀፍ ግንኙነት መምህርና የውሃ ጉዳዮች…
የሀገር ውስጥ ዜና የአውሮፓ ህብረት የኢትዮጵያን የቡና ልማት ለማገዝ 42 ተሽከርካሪዎችን ድጋፍ አደረገ Tibebu Kebede Jun 25, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት የኢትዮጵያን የቡና ልማት ለማገዝ 42 ተሽከርካሪዎችን ድጋፍ አድጓል። ህብረቱ ድጋፉን ያደረገው በኢትዮጵያ የቡና ምርትን በማስፋፋት የዘርፉን ተጠቃሚነት ለማሳደግ መሆኑ ተገልጿል። በዚህም ለኦሮሚያ ክልል 18፣ ለደቡብ ክልል 9፣…
የሀገር ውስጥ ዜና ፍርድ ቤቱ የህወሓት ሽብር ቡድን አባላት ሕንፃዎች በገለልተኛ አስተዳዳሪ ተይዘው እንዲተዳደሩ ወሰነ Tibebu Kebede Jun 25, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የህወሓት ሽብር ቡድን አባላት ሕንፃዎች በገለልተኛ አስተዳዳሪ ተይዘው እንዲተዳደሩ ውሳኔ አስተላልፏል፡፡ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ሰኔ 16፣ 17 እና 18 ቀን 2013 ዓ.ም…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያውያን ባለሃብቶች የላሙ ወደብን እንዲጠቀሙ ጥሪ ቀረበላቸው Tibebu Kebede Jun 25, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን ባለሃብቶች የላሙ ወደብን እንዲጠቀሙ ጥሪ ቀረበላቸው፡፡ የኬንያ የወደቦች ባለሥልጣን ዋና ኃላፊ ኢንጂነር አብዱላሂ ሰመተር ኢትዮጵያውያን ባለሃብቶች በወደቡ እንዲጠቀሙ ጥሪ ማቅረባቸውን በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ ያመላክታል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለኮቪድ-19 ህሙማን የሚውሉ 20 ሺህ የቀርከሃ አልጋዎች አበረከተ Tibebu Kebede Jun 25, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለኮቪድ-19 ህሙማን የሚውሉ 20 ሺህ የቀርከሃ አልጋዎችን ለጤና ሚስኒስቴር ድጋፍ አድርጓል፡፡ የቀርከሃ አልጋዎቹ ከጀርመን ተራድኦ ድርጅት( ጂ አይ ዜድ) በተገኘ ድጋፍ የተሰሩ መሆኑን ከንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር…