Fana: At a Speed of Life!

ቦርዱ ከፓርቲዎች ለቀረቡለት አቤቱታዎች ምላሽ እንዲሰጥ ለሚመለከታቸው አካላት ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከፓርቲዎች ለቀረቡለት አቤቱታዎች ምላሽ እንዲሰጥ ለሚመለከታቸው አካላት ጥሪ አቀረበ። ቦርድ በአዋጅ በተሰጠው ስልጣን መሰረት ሰሞኑን ከተለያዩ ፓርቲዎች የቀረበለትን አቤቱታ አስመልክቶ ምላሾችን መስጠቱን…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ለካራማራ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ለካራማራ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በመልእክታቸው “ከዚያድ ባሬ መራሹ የሶማሊያ ወራሪ ኃይል ጋር በነበረን ተጋድሎ ወሳኝ ድል…

ሀገር አቀፍ የመቀንጨር መጠንን ከ60 በመቶ  ወደ 37 በመቶ መቀነስ ተችሏል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)  ሀገር አቀፍ የመቀንጨር መጠንን ከ60 በመቶ  ወደ 37 በመቶ መቀነስ መቻሉ ተገለጸ። የጤና ሚኒስቴር የመንግስት ሴክተር መስሪያ ቤቶችንና የአጋር ድርጅቶችን የስድስት ወራት አፈፃፀም በተመለከተ የምክክር መድረክ አከሂዷል። በዚህ ወቅትም …

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ከዓለም አቀፍ የኢንተርኔት ሶሳይቲ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛው ከዓለም የኢንተርኔት ሶሳይቲ ፕሬዚዳንት አንድሪው ሱሊቫን ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም ተቋማቱ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ በቅንጅት መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።…

10ኛው የአዲስ አበባ ከተማ የቴክኒክና ሙያ ሳምንት ባዛርና አውደ ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) 10ኛው የአዲስ አበባ ከተማ የቴክኒክና ሙያ ሳምንት ባዛርና አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ኤግዚቪሽን ማዕከል በዛሬው ዕለት ተከፍቷል። በመክፈቻ ስነ ስርዓቱ ላይ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት አገልግሎት ሰጭ ተቋማት አስተባባሪ ኢንጅነር…

በምስራቅ ወለጋ ዞን ስሬ ከተማ በእሳት አደጋ በሰውና ንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን ሲቡ ስሬ ወረዳ ስሬ ከተማ በደረሰ የእሳት አደጋ በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱ ተሰምቷል። በእሳት አደጋው በ15 ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን የሲቡ ስሬ ወረዳ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች…

ዴኒስ ሽሚጋል የዩክሬን ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ ፣የካቲት 26 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የዩክሬን ፓርላማ ዴኒስ ሽሚጋልን የሃገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር አድርጎ መረጠ። የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኦሌክሲይ ሆንቻሩክ በፕሬዚዳንት ቮሎዲሚር ዜለንስኪ ጥያቄ ስልጣን ለቀዋል። ፕሬዚዳንቱ ፓርላማው ሽሚጋልን በጠቅላይ ሚኒስትርነት…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከኮካ ኮላ ኩባንያ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኮካ ኮላ ኩባንያ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኮካ ኮላ ሊቀ መንበር ጄምስ ኩይንሲ እና የኮካ ኮላ ኩባንያ የአፍሪካ ዋና ስራ አስፈጻሚ ጃኩዬስ ቨርሚዩለን ጋር ነው የተወያዩት።…

ከጣሊያን ጋር ከ1 ቢሊየን ብር በላይ የድጋፍና ብድር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ጣሊያን የ1 ቢሊየን 40 ሚሊየን ብር የድጋፍ እና የብድር ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ አድማሱ ነበበ እና በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር አርቱሮ ሉዚ ተፈራርመውታል። ከስምምነቱ ውስጥ 456…

በህዳሴ ግድብ ድርድር ላይ የውጭ አካል ጣልቃ ገብነት እና ጫና ተገቢነት የሌለው ነው – አቶ ደመቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) “በህዳሴ ግድብ ድርድር ላይ ይህን አድርጉ፣ ይህን አታድርጉ፣ ይህንን ፈርሙ የሚል ዓይነት አካሄድ ተገቢነት የሌለውና ድፍረት የተቀላቀለበት አካሄድ” መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለፁ። የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ…