የሀገር ውስጥ ዜና ቦርዱ ከፓርቲዎች ለቀረቡለት አቤቱታዎች ምላሽ እንዲሰጥ ለሚመለከታቸው አካላት ጥሪ አቀረበ Tibebu Kebede Mar 5, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከፓርቲዎች ለቀረቡለት አቤቱታዎች ምላሽ እንዲሰጥ ለሚመለከታቸው አካላት ጥሪ አቀረበ። ቦርድ በአዋጅ በተሰጠው ስልጣን መሰረት ሰሞኑን ከተለያዩ ፓርቲዎች የቀረበለትን አቤቱታ አስመልክቶ ምላሾችን መስጠቱን…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ለካራማራ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Tibebu Kebede Mar 5, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ለካራማራ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በመልእክታቸው “ከዚያድ ባሬ መራሹ የሶማሊያ ወራሪ ኃይል ጋር በነበረን ተጋድሎ ወሳኝ ድል…
የሀገር ውስጥ ዜና ሀገር አቀፍ የመቀንጨር መጠንን ከ60 በመቶ ወደ 37 በመቶ መቀነስ ተችሏል Tibebu Kebede Mar 5, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የመቀንጨር መጠንን ከ60 በመቶ ወደ 37 በመቶ መቀነስ መቻሉ ተገለጸ። የጤና ሚኒስቴር የመንግስት ሴክተር መስሪያ ቤቶችንና የአጋር ድርጅቶችን የስድስት ወራት አፈፃፀም በተመለከተ የምክክር መድረክ አከሂዷል። በዚህ ወቅትም …
የሀገር ውስጥ ዜና የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ከዓለም አቀፍ የኢንተርኔት ሶሳይቲ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Mar 5, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛው ከዓለም የኢንተርኔት ሶሳይቲ ፕሬዚዳንት አንድሪው ሱሊቫን ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም ተቋማቱ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ በቅንጅት መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና 10ኛው የአዲስ አበባ ከተማ የቴክኒክና ሙያ ሳምንት ባዛርና አውደ ርዕይ ተከፈተ Tibebu Kebede Mar 5, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) 10ኛው የአዲስ አበባ ከተማ የቴክኒክና ሙያ ሳምንት ባዛርና አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ኤግዚቪሽን ማዕከል በዛሬው ዕለት ተከፍቷል። በመክፈቻ ስነ ስርዓቱ ላይ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት አገልግሎት ሰጭ ተቋማት አስተባባሪ ኢንጅነር…
የሀገር ውስጥ ዜና በምስራቅ ወለጋ ዞን ስሬ ከተማ በእሳት አደጋ በሰውና ንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ Tibebu Kebede Mar 5, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን ሲቡ ስሬ ወረዳ ስሬ ከተማ በደረሰ የእሳት አደጋ በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱ ተሰምቷል። በእሳት አደጋው በ15 ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን የሲቡ ስሬ ወረዳ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ዴኒስ ሽሚጋል የዩክሬን ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተመረጡ Tibebu Kebede Mar 5, 2020 0 አዲስ አበባ ፣የካቲት 26 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የዩክሬን ፓርላማ ዴኒስ ሽሚጋልን የሃገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር አድርጎ መረጠ። የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኦሌክሲይ ሆንቻሩክ በፕሬዚዳንት ቮሎዲሚር ዜለንስኪ ጥያቄ ስልጣን ለቀዋል። ፕሬዚዳንቱ ፓርላማው ሽሚጋልን በጠቅላይ ሚኒስትርነት…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ ከኮካ ኮላ ኩባንያ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Mar 5, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኮካ ኮላ ኩባንያ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኮካ ኮላ ሊቀ መንበር ጄምስ ኩይንሲ እና የኮካ ኮላ ኩባንያ የአፍሪካ ዋና ስራ አስፈጻሚ ጃኩዬስ ቨርሚዩለን ጋር ነው የተወያዩት።…
የሀገር ውስጥ ዜና ከጣሊያን ጋር ከ1 ቢሊየን ብር በላይ የድጋፍና ብድር ስምምነት ተፈረመ Tibebu Kebede Mar 5, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ጣሊያን የ1 ቢሊየን 40 ሚሊየን ብር የድጋፍ እና የብድር ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ አድማሱ ነበበ እና በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር አርቱሮ ሉዚ ተፈራርመውታል። ከስምምነቱ ውስጥ 456…
የሀገር ውስጥ ዜና በህዳሴ ግድብ ድርድር ላይ የውጭ አካል ጣልቃ ገብነት እና ጫና ተገቢነት የሌለው ነው – አቶ ደመቀ Tibebu Kebede Mar 5, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) “በህዳሴ ግድብ ድርድር ላይ ይህን አድርጉ፣ ይህን አታድርጉ፣ ይህንን ፈርሙ የሚል ዓይነት አካሄድ ተገቢነት የሌለውና ድፍረት የተቀላቀለበት አካሄድ” መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለፁ። የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ…