Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ከኮካ ኮላ ኩባንያ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከኮካ ኮላ ኩባንያ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ። ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በኮካ ኮላ ሊቀ መንበር ጄምስ ኩይንሲ የተመራ ቡድንን በዛሬው እለት በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። በዚሁ…

ፋኦ በኢትዮጵያ ለአንበጣ መከላከያ የ4 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የተከሰተውን የአንበጣ መንጋ ለመከላከል የዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) የ4 ነጥብ 5 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብቷል። የግብርና ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ሳኒ ረዲ እንዳሉት፥ በኢትዮጵያ የተከሰተውን የአንበጣ…

በምርጫ ወቅት በማህበራዊ ትስስር ሚዲያ በሚሰራጩ ሀሰተኛ መረጃዎች ችግሮች እንዳይፈጠሩ መሰራት አለበት – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምርጫ ወቅት በማህበራዊ ትስስር ሚዲያ የሚሰራጩ ሀሰተኛ መረጃዎች ፖለቲካዊ ቀውስ እና የዜጎችን ደህንነት አደጋ ላይ እንዳይጥሉ መሰራት እንዳለበት ምሁራን ገለጹ፡፡ ምሁራኑ ምርጫ በመጣ ቁጥር በማህበራዊ ትስስር ሚዲያ የሚሰራጩ ሀሰተኛ መረጃዎች…

1 ነጥብ 5 ሚሊየን ዓመት ዕድሜ ያለው የጭንቅላት ቅሪተ አካል በአፋር ክልል ተገኘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኦልዶዋንና አሹሊያን የተሰኙ የድንጋይ መሳሪያዎች ከሆሞ ኢሬክተስ የጭኝቅላት ቅሪተ አካላት ጋር በአፋር ክልል የጎና መካነ ጥናት ተገኙ። የጭንቅላት መጠኑ በሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ከሚገኙትና ሆሞ ኢሬክተስ በመባል ከሚታወቁት የቅድመ ሰው ዝርያ…

ግምታዊ ዋጋቸው ከ31 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ የሆኑ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አምስት ቀናት ግምታዊ ዋጋቸው 31 ሚሊየን 614 ሺህ 620 ብር የሚገመት የወጪና ገቢ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ። የተያዙት እቃዎች አዳዲስና አሮጌ አልባሳትና ጫማዎች፣ የአይን መነጽሮች፣ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ ጊዜ ያለፈባቸው…

ፌስቡክ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ የዓለም ጤና ድርጅት በገጹ በነጻ እንዲያስተዋውቅ ፈቀደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፌስቡክ ኮሮና ቫይረስን ለመዋጋት ከሚደረገው ጥረት ጋር በተያያዘ የዓለም ጤና ድርጅት በገጹ በነጻ እንዲያስተዋውቅ ፈቀደ። የፌስቡክ ዋና ስራ አስፈጻሚ ማርክ ዙከርበርግ ቫይረሱን በተመለከተ የሚወጡ የተሳሳቱ መረጃዎችን ለማጥራት የዓለም ጤና…