ሚኒስቴሩ 1 ነጥብ 2 ሚሊየን አባዎራዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ወደ ስራ ማስግባቱን ገለፀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ከዓለም ባንክ በረዥም ጊዜ ብድር በተገኘ ገንዘብ 1 ነጥብ 2 ሚሊየን አባዎራዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ወደ ስራ አስገብቶ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።
ፕሮጀክቱ ከእጅ ወደ አፍ በሆነ የግብርና ስራ የተሰማሩ አርሶ…