የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ ልማት ባንክና መድን ድርጅት በግማሽ ዓመቱ 10 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር አተረፉ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ እና የኢትዮጵያ መድን ድርጅት በግማሽ በጀት ዓመቱ ከታክስ በፊት 10 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ትርፍ ማግኘታቸው ተነገረ።
በመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ኤጀንሲ የህዝብ ግንኙነት…