ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ ከኔዘርላንድስ የውጭ ንግድ እና ልማት ትብብር ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ)የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ ከኔዘርላንድስ የውጭ ንግድ እና ልማት ትብብር ሚኒስትር ሲግሪድ ካግ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም ኔዘርላንድስ በኢትዮጵያ ለተጀመሩ ፕሮጀክቶች እና ፕሮግራሞች የምታደርገውን ድጋፍ…