Fana: At a Speed of Life!

ከለቡ-ጀሞ የብስክሌት ትራንስፖርት አገልግሎት ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከለቡ ጀሞ የተሰራውን የሞተር አልባ ትራንፖርት አገልግሎት መስጫ መንገድ ስራ መጀመሩን የከተማዋ የትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ። የብስክሌት ትራንስፖርት አገልግሎት የጀመረው ነዋሪው ብስክሌትን እንደ አንድ የትራንስፖርት አማራጭ…

በፕሪሚየር ሊጉ የሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 14ኛ ሳምንት በክልል ከተማዎች በዛሬው ዕለት 5 ጨዋታዎች ተካሂደዋል። በሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ከቅዱስ ጊዮርጊስ 2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቋል። በዚህም ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሜዳው ውጭ አንድ…

የምዕራብ ሐረርጌ ዞን ነዋሪዎች በሀገሪቱ እየተከናወነ ያለውን ለውጥ በመደገፍ የድጋፍ ሰልፍ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ሐረርጌ ዞን ነዋሪዎች በሀገሪቱ እየተከናወነ ያለውን ለውጥ በመደገፍ ዛሬ የድጋፍ ሰልፍ አካሄዱ። በዞኑ 15 ወረዳዎችና በሁለት ከተማ አስተዳደሮች ነዋሪዎቹ ሰልፍ በማካሄድ፣ የፅዳት ዘመቻ እና የአካባቢ ጥበቃ ስራዎችን በማከናወን የኢፌዴሪ…

አርሶ አደሩ ዘመናዊ የእርሻ መሳሪያ የመጠቀም ልምዱን ሊያሳድግ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አርሶ አደሩ ዘመናዊ የእርሻ መሳሪያ የመጠቀም ልምዱን ሊያሳድግ እንደሚገባ የፌዴራል የህብረት ስራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ኡስማን ሱሩር ገለፁ። በዛሬው ዕለት በኦሮሚያ ክልል በአርሲ ዞን በቦቆጂ ከተማ የአርሶ አደሮች ፌስቲቫል ተከፍቷል።…

በምስራቅ ደንቢያ ወረዳ አንዲት እናት አራት ህፃናትን ተገላገለች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በምስራቅ ደንቢያ ወረዳ አንዲት እናት አራት ህፃናትን በሰላም ተገላገለች። በደንቢያ የመጀመርያ ደረጃ ሆስፒታል በዛሬው እለት ከጠዋቱ 2 ስዓት እናት አራት ወንድ ጨቅላ ህፃናትን በሰላም መገላገሏ ነው የተነገረው።…

በቻይና የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች  ቁጥር ለተካታታይ ሶስት ቀናት ቅናሽ አሳየ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና አዲስ የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር ለተከታታይ ሶስት ቀናት ቅናሽ ማሳየቱን አስታወቀች። የሀገሪቱ ባለስልጣናት በዛሬው ዕለት እንዳስታወቁት በሀገር አቀፍ ደረጃ 2 ሺህ 9 አዲስ የቫይረሱ ተጠቂዎች ሲመዘገቡ 142 ሰዎች ህወይታቸው አልፏል።…

የኢፌድሪ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ቀን በምእራብ ዕዝ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)  8ኛው የኢፌድሪ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ቀን በምእራብ ዕዝ ተከበረ። ቀኑ የተከበረው የምዕራብ ዕዝ መከላከያ ሰራዊት በደቡብ ጎንደር ዞን ጉና በጌምድር ወረዳ ያስገነባው የበጌምድር 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን ጨርሶ በማስመረቅና ለማህበረሰቡ…

በአረብ ኤምሬቶች በህገ ወጥ መንገድ የሚኖሩ በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውንን ህጋዊ ለማድረግ ከስምምነት ተደረሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች በህገ ወጥ መንገድ የሚኖሩ በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውንን ህጋዊ ለማድረግ ስምምነት ላይ ተደረሰ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ጉብኝታቸውን ዛሬ ያጠናቅቃሉ። ከሀገሪቱ…