በቡራዩ በሆቴል የምረቃ ስነ ስርዓት ላይ ተፈጥሮ በነበረ ግጭት በተወሰኑ ሰዎች ላይ መጠነኛ የአካል ጉዳት መድረሱን የከተማዋ አስተዳደር ገለፀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡራዩ በአንድ ሆቴል የምረቃ ስነ ስርዓት ላይ በነበረ ግጭት በተወሰኑ ሰዎች ላይ መጠነኛ የአካል ጉዳት መድረሱን የከተማዋ አስተዳደር ገለፀ።
የከተማዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ አብደላ ጢቤሶ ለፋና…