ዓለምአቀፋዊ ዜና የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች ጉብኝት ሊያደርጉ ነው Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ያኢር ላፒድ በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች ጉብኝት ሊያደርጉ ነው፡፡ ሁለቱ ሀገራት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸው እንደ አዲስ ከጀመሩ ወዲህ የእስራኤል ከፍተኛ ባለስልጣናት በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች ጉብኝት ሲያደርጉ ይህ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱ በሰላም በመጠናቀቁ የእንኳን ደስ አለን መልዕክት አስተላለፉ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ 6ኛው ሃገራዊ ምርጫ የድምጽ አሰጣጥ ሂደት በሰላም መጠናቀቁን አስመልክተው የእንኳን ደስ አለን መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የዛሬው ቀን ለመላው ኢትዮጵያን ታላቅ ቀን ነው። ለዘመናት ዴሞከራሲያዊ ምርጫ ለማከናወን…
የሀገር ውስጥ ዜና በአንዳንድ አካባቢዎች የድምጽ አሰጣጥ ተጠናቆ ድምጽ ቆጠራ ተጀምሯል Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር፣ ቻግኒ እና ደብረ ብርሃን ከተሞች 6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ድምጽ መስጠት ተጠናቆ ቆጠራ ተጀምሯል፡፡ በጎንደር፣ ቻግኒ እና ደብረ ብርሃን ከተሞች የተካሄደው ምርጫ በሰላም ተጠናቆ ማምሻውን ቆጠራ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በተመሳሳይ…
የሀገር ውስጥ ዜና መገናኛ ብዙሃን ሙያዊ ስነ-ምግባርን ባከበረ ስሜት ለሰሩት ዘገባ ምስጋና ይገባቸዋል – የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መገናኛ ብዙሃን የምርጫውን ሂደት ሙያዊ ስነ-ምግባርን ባከበረና ከፍ ባለ ሃገራዊ ስሜት መዘገባቸው የሚያስመሰግን ተግባር መሆኑን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ገለጸ። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙሀመድ ኢድሪስ እንደገለጹት፥ መገናኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአንዳንድ አካባቢዎች የድምጽ አሰጣጥ ተጠናቆ ድምጽ ቆጠራ ተጀምሯል Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻግኒ እና ደብረ ብርሃን ከተሞች 6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ድምጽ መስጠት ተጠናቆ ቆጠራ ተጀምሯል፡፡ ደብረ ብርሃን ከተማን ጨምሮ በሰሜን ሸዋ ዞን የተካሄደው ምርጫ በሰላም ተጠናቆ ማምሻውን ቆጠራ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ፋና…
የሀገር ውስጥ ዜና በምዕራብ አርሲ ዞን እስካሁን 1 ሚሊየን 48 ሺህ 391 ዜጎች ድምጽ ሰጥተዋል Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ አርሲ ዞን እስካሁን 1 ሚሊየን 48 ሺህ 391 ዜጎች ድምጽ መስጠታቸውን የዞኑ የምርጫ ቦርድ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታውቋል፡፡ የምዕራብ አርሲ ዞን የምርጫ ቦርድ ምክትል አስተባባሪ አቶ ተስፋዬ በቀለ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…
የሀገር ውስጥ ዜና በአሶሳ የመራጭ ካርድ የቀደደ ግለሰብ ተቀጣ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ የመራጭ ካርድ በመቅደድ የተከሰሰ ግለሰብ በገንዘብ ሲቀጣ በተመሳሳይ ጥፋት የተገኘ ሌላ ግለሰብ ደግሞ በቁጥጥር ስር ውሎ ውሳኔው ለነገ እየተጠበቀ መሆኑ ተገለጸ። የከተማዋ አስተዳደር ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር…
የሀገር ውስጥ ዜና ፓርቲዎች ውጤት በቦርዱ እስከሚገለፅ መግለጫ ከመስጠት እንዲታቀቡ ጥሪ ቀረበ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፓርቲዎች የድምፅ መስጠት ሂደት እና ቆጠራ ተጠናቆ በቦርዱ ውጤት እስከሚገለፅ ድረስ መግለጫ ከመስጠት እንዲታቀቡ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክርቤት አሳሰበ። የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ምርጫውን አስመልክቶ መግለጫ…
የሀገር ውስጥ ዜና ቦርዱ ምርጫ በተጠናቀቀባቸው ቦታዎች የምርጫ ጣቢያ መዝጋት እና ቆጠራ መጀመር እንደሚቻል አስታወቀ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዜጎች መርጠው ባጠናቀቁባቸው እና ለመምረጥ የተሰለፉ ዜጎች በተጠናቀቁበት ቦታዎች የምርጫ ጣቢያ መዝጋት እና የቆጠራ ስራ መጀመር እንደሚቻል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡ 6ኛው ሃገራዊ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ስነ ስርአት እየተካሄደ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለምርጫው እስከ ምሽቱ 3፡00 ድረስ አስፈላጊው ጥበቃ ይደረጋል-የአዲስ አበባ ፖሊስ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለምርጫው እስከ ምሽቱ 3፡00 ድረስ አስፈላጊውን ጥበቃ እንደሚያደርግ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ ይህን ያለው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ድምፅ የሚሰጥበት ጊዜ እስከ ምሽቱ 3፡00 ሰዓት እንዲራዘም መወሰኑን ተከትሎ…