ምርጫው ሰላማዊ እና ሚስጢራዊነቱ በተጠበቀ መልኩ እየተካሄደ ነው-የምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ሃይል
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምርጫው ሰላማዊ እና ሚስጢራዊነቱ በተጠበቀ መልኩ እየተካሄደ መሆኑን የምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ሃይል ምርጫ ታዛቢ ቡድን ገልጿል፡፡
ታዛቢ ቡድኑ በተንቀሳቀሰባቸው አምስት ክልልች ዜጎች በነቂስ ወጥተው ያለማንም ጣልቃ ገብነት የሚፈልጉትን የፖለቲካ…