የሀገር ውስጥ ዜና የ8 ወር ነፍሰ ጡር የሆኑት እናት ድምፅ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ8 ወር ነፍሰ ጡር የሆኑት እናት በሃዋሳ ከተማ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በሜሪ ጆይ ቁጥር አንድ የምርጫ ጣቢያ በመገኘት ድምፅ ሰጥተዋል፡፡ የምርጫ ካርዳቸውን ከወሰዱ በኋላ ጭንቀታቸው ምርጫውን እንዴት መሳተፍ እችል ይሆን የሚል…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢ/ር ታከለ ኡማ ድምጽ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የማእድን እና ነዳጅ ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ ድምጽ ሰጥተዋል፡፡ ኢንጂነር ታከለ ‘‘ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን የሁሉም ድምፅ የሚሰማበትና ወደ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት የሚያሻግር ምርጫ እያደረግን እንገኛለን’’ ብለዋል። በምርጫው እየተሳተፉ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኡስታዝ አቡበከር አህመድ ድምጽ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኡስታዝ አቡበከር አህመድ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ምርጫ ጣቢያ 01 በመገኘት ድምፃቸውን ተሰጥተዋል። ኡስታዝ አቡበከር ድምጻቸውን ከሰጡ በኋላ ችግኝ ተክለዋል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦…
የሀገር ውስጥ ዜና በቢሻን ጉራቻ ከተማ አስተዳደር የምርጫ ሂደቱ በሰላም እየተካሄደ ነው Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቢሻን ጉራቻ ከተማ አስተዳደር የምርጫ ሂደቱ በሰላም እየተካሄደ መሆኑ ተገለፀ፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ቅኝት እንዳደረገው አራት የምርጫ ጣቢያዎች ባሉባት ቢሻን ጉራቻ የምርጫ ክልል ማህበረሰቡ በጠዋት ወጥቶ ድምፅ መስጠት ጀምሯል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የነጻነትና እኩልነት ፓርቲ ሊቀመንበር አብድልቃድር አደም ድምጽ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የነጻነትና እኩልነት ፓርቲ ሊቀመንበር አብድልቃድር አደም ድምጽ ሰጥተዋል፡፡ ሊቀ መንበሩ በሙወዳደሩበት የኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን ባቲ ምርጫ ክልል ነው ድምጽ ሰጥተዋል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦…
የሀገር ውስጥ ዜና ዶ/ር ይናገር ደሴ ፣ አቶ ተተካ በቀለና ዶ/ር ዮናስ ዘውዴ ድምፅ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ባንክ ገዢ ዶክተር ይናገር ደሴ፣ የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ድርጅት ጉዳይ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ተተካ በቀለና ዶክተር ዮናስ ዘውዴ በምርጫ ጣቢያ በመገኘት ድምፅ ሰጥተዋል ። ድምፅ ከሰጡ በኃላም የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ድምጽ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 የምርጫ ጣብያ 4 እና 5 ድምጽ መስጠታቸውን ካፒታል ዘግቧል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡-…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ በቀዳሚዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እየተገነባ ያለውን የዳቦ ፋብሪካ ሂደት ጎበኙ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቀዳሚዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እየተገነባ ያለውን የዳቦ ፋብሪካ አጠቃላይ ሂደት ጎበኙ፡፡ የዳቦ ፋብሪካው ሙሉ በሙሉ ሥራ ሲጀምር በቀን 1 ሚሊየን ዳቦ የማምረት አቅም እንዳለው በማህባረዊ ትስስር ገጻቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና 6ኛው ሃገር አቀፍ ምርጫ በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን 6ኛ ሀገራዊ ምርጫ አስመልክቶ ዓለም አቀፍ የመገናኛ ብዙኃን ዘገባዎችን ሰርተዋል፡፡ የብሪታንያ ቢቢሲ በዓለም አቀፍ ዘገባ አምዱ ላይ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ የመጀመሪያውን…
የሀገር ውስጥ ዜና የባልደራስ ፖርቲ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ የህዝብ ተወካዮች ተመራጭ ልጅ ጌታቸው ተድላ ድምጽ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የባልደራስ ፖርቲ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ የህዝብ ተወካዮች ተመራጭ ልጅ ጌታቸው ተድላ በአራዳ ክፍለ ከተማ ምርጫ ክልል 2/14 ወረዳ 08 ተገኝተው ድምፅ ሰጥተዋል፡፡ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት፥ ሰላማዊ በሆነ መልኩ ህዝቡ ድምፁን ሲሰጥ…