ኒውዚላንድ ለኢትዮጵያ ምርጫ ማስፈፀሚያ የሚውል የ1 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገች
አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኒውዚላንድ ለቀጣዩ የኢትዮጵያ ምርጫ ማስፈፀሚያ የሚውል የ1 ነጥብ 6 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ አደረገች።
የድጋፍ ስምምነቱንም በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም የኢትዮጵያ ተወካትይ ቱርሃን ሳለህ በኢትዮጵያ የኒውዚላንድ አምባሳደር…