ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ሲያዘዋውሩ የተገኙ ሶስት ግለሰቦች እስከ 5 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ተቀጡ
አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ሲያዘዋውሩ የተገኙ ሶስት ግለሰቦች እስከ አምስት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እንዲቀጡ የሽረ እንዳስላሴ ከተማ ፍርድ ቤት ውሳኔ አሳለፈ።
በትግራይ ክልል የሽረ እንዳስላሴ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር ገብረሚካኤል ገብረስላሴ…