Fana: At a Speed of Life!

ፍቃድ ሳይሰጥ በሠርግ እና በተለያዩ ምክንያቶች ርችት እንዳይተኮስ ፖሊስ አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሠርግ እና በተለያዩ ምክንያቶች ፍቃድ ሳይሰጥ ርችቶችን መተኮስ የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ። በተለያዩ አካባቢዎች ካለፍቃድ የሚተኮሱ ርችቶችን ሽፋን በማድረግ አንዳንድ ግለሰቦች በሕገ-ወጥ መንገድ የገዙትን የጦር መሣሪያ…

በኢራን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ኢብራሂም ራይሲ አሸነፉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢራን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ኢብራሂም ራይሲ አሸነፉ፡፡ ወግ አጥባቂ እንደሆኑ የሚነገርላቸውና በዳኝነትና ጠበቃነት ያገለግሉት ራይሲ በምርጫው 62 በመቶ ድምጽ ማግኘታቸው ተገልጿል፡፡ ማሸነፋቸውን ተከትሎም በመጭው ነሐሴ ወር ቃለ መሃላ ይፈጽማሉ…

ጤና ሚኒስቴር በምርጫው የሚሳተፉ ዜጎች ከኮቪድ19 እንዲጠነቀቁ አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጤና ሚኒስቴር በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ የሚሳተፉ ዜጎች ከኮቪድ19 እንዲጠነቀቁ አሳሰበ። ሀገር አቀፍ ምርጫው የኮቪድ19 ወረርሽኝ በዓለም አቀፍ እና በኢትዮጵያም እየተስፋፋ ባለበት ወቅት ላይ የሚካሄድ ምርጫ መሆኑን የገለጸው ሚኒስቴሩ፣ ሁሉም ዜጋ…

የቻይና ቀይ መስቀል ማህበር 100 ሺህ የኮቪድ19 ክትባት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ቀይ መስቀል ማኅበር 100 ሺህ የኮቪድ19 ክትባት ለኢትዮጵያ ቀስ መስቀል ማኅበር አስረከበ። ድጋፍ ከተደረገው 100 ሺህ ክትባት መካከል 40 ሺህ ለትግራይ ክልል የሚሰጥ ነው ተብሏል። ድጋፉን በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዢዩዋን…

በአውሮፓ ዋንጫ ፈረንሳይ ከሃንጋሪ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ ዋንጫ የምድብ 6 አንድ ጨዋታ ተካሄዷል፡፡ ሃንጋሪን ከፈረንሳይ ያገናኘው ጨዋታ አንድ አቻ በሆነ ውጤት ተጠናቋል፡፡ ሃንጋሪ በፊዮላ ጎል ጨዋታውን መምራት ብትችልም አንቷን ግሪዝማን ለፈረንሳይ የአቻነቷን ጎል አስቆጥሮ ጨዋታው 1 ለ…

በአዲስ አበባ ከተማ የምርጫ ቁሳቁስ ስርጭት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የምርጫ ቁሳቁስ ስርጭት መካሄድ መጀመሩን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡ የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የኮሙዩኒኬሽን ሃላፊ ሶልያና ሽመልስ በክልሎች የምርጫ ቁሳቁስ ስርጭት እየተካሄደ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡ በሂደቱም…

የኢትዮ አሜሪካ ቀጣይ ግንኙነት በጋራ መግባባት እና መከባበር ላይ የተመሰረተ መሆን አለበት – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በ ‘ዘ ኢትዮጵያን ሄራልድ’ ጋዜጣ ባሳተሙት “The way forward to Ethiopia-U.S. relations: Collaboration or confrontation?” የተሰኘ…

በደሴ ከተማ የምርጫ ቁሳቁስ ወደየምርጫ ጣቢያዎች እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደሴ ከተማ ለድምጽ መስጫ ማስፈጸሚያነት የሚያገለግሉ የምርጫ ቁሳቁስ ወደየምርጫ ጣቢያዎች እየተሰራጩ መሆኑን የከተማው የምርጫ ክልል ሀላፊ አስታወቁ። የምርጫ ክልሉ ኃላፊ አቶ ዮሀንስ አሰፋ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳስታወቁት፥ የሚሰራጨው…

ሃሰተኛ መረጃን ለመከላከል ሁሉም ሃላፊነቱን ሊወጣ ይገባል – የደብረ ማርቆስ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃሰተኛ መረጃ በተለይም በምርጫ ወቅት የሚያደርሰውን አሉታዊ ተጽዕኖ ለመከላከል ሁሉም ሃላፊነቱን ሊወጣ እንደሚገባ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው የደብረ ማርቆስ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ። ምርጫን የተመለከቱ መረጃዎችን ከታማኝ ምንጮች…

ከፀጥታ ሀይሎች ጎን በመቆም የአካባቢያቸውን ሰላም እየጠበቁ መሆኑን የአዳማ ከተማ እና የምስራቅ ሸዋ ዞን ወጣቶች ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፀጥታ ሀይሎች ጎን በመቆም የአካባቢያቸውን ሰላም በመጠበቅ ላይ መሆናቸውን የአዳማ ከተማ እና የምስራቅ ሸዋ ዞን ወጣቶች ተናገሩ። ወጣቶቹ የምርጫው ሂደት ፍትሃዊና ሰላማዊ እንዲሁም ኢትዮጵያ የምታሸንፍበት እንዲሆን ሀላፊነታቸውን በመወጣት ላይ…